Numbers 2:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰንደቕ ሰፈር ዳን ከም ሰራዊቶም ብሸነኽ ሰሜን ኪኸውን እዩ። ኣሒኤዘር ወዲ ኣሚሳዳይ ድማ ኣብ ልዕሊ ደቂ ዳን ይመሓደር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በመ​ስዕ በኩል እንደ ሠራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸው የዳን ሰፈር ዓላማ ይሆ​ናል፤ የዳ​ንም ልጆች አለቃ የአ​ሚ​ሳዲ ልጅ አክ​ያ​ዜር ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰሜን በኩል እንደ ሠራዊቶቻቸው የዳን ሰፈር ዓላማ ይሆናል፤ የዳንም ልጆች አለቃ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በሰሜን በኩል እንደ ሠራዊቶቻቸው የዳን ሰፈር ዓላማ ይሆናል፤ የዳንም ልጆች አለቃ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ቃይካ ሁጲሳ ባጋና ዳና ባጋይ ባረንቱ አርማ ካሊደ ዱንካንኖ። ኡንቱንቱ ዛራቱዋ ሱንይ፥ ዛራቱዋ ካፓቱዋ ሱንይነ ኦላንቻቱዋ ፓይዱ ሀዋፐ ካሌ: ዳና አምሻዳያ ናኣ አህኤዘራ 62,700፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«K'aykka huup'issa baggana Daana baggay barenttu armmaa kaalliide dunkkaanino. Unttunttu zaratuwaa suntsay, zaratuwaa kaappatuwaa suntsaynne olanchchatuwaa paydu hawaappe kaallee: Daana Amishadaaya na'aa Ahi'eezera 62,700;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Pudeha baggara Daane zarkketi ba baggata erisiza malata garsan dunkaani uttetto; Daane qommota kaaleththana halaqay Amishadaye naa Ahi7ezeere.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፑዴሃ ባጋራ ዳኔ ዛርኬቲ ባ ባጋታ ኤሪሲዛ ማላታ ጋርሳን ዱንካኒ ኡቴቶ፤ ዳኔ ቆሞታ ካሌና ሃላቃይ ኣሚሻዳዬ ና ኣሂኤዜሬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፑደሀ ባጋራ ዳነ ኮቻይ ባንታ ማላ ካልድ ዱንካኖና። ኤንታና ካለይ አምሳዳያ ናኣ አክኤዘራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Pudeha baggara Daane kochay banta malla kaallidi dunkaanona. Entana kaalethey Amsadaya na7aa Aki7ezera.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰሜን በኩል፤ የዳን ምድብ ሰራዊት በዐርማው ሥር ይሆናል፤ የዳን ሕዝብ አለቃ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር ሲሆን፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በስተ ሰሜን በኩል በዳን ክፍል ዓርማ ሥር የሚሰፍሩ ወገኖች ናቸው፤ የዳን ነገድ መሪ የዓሚሻዳይ ልጅ አሒዔዜር ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰራዊት ዳን ብወገን ሰሜን ኣብ ትሕቲ ሰንደቕ ዕላማኦም ይስፈሩ። ሹም ደቂ ዳን ኣኪዔዘር ወዲ ዓሚሳዳይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ዳን ከም ሰራዊቶም ብሸነኽ ሰሜን ይኹን። ሹም ደቂ ዳን ኣሒዔዘር ወዲ ዓሚሻዳይ እዩ፡