Numbers 2:28 — Compare Translations

12 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰራዊቱን ቍጽሮምን ድማ ኣርብዓን ሓደ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተ​ቈ​ጠሩ ሠራ​ዊ​ቱም አርባ አንድ ሺህ አም​ስት መቶ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta qooday 41,500.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ቆዳይ 41,500።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ጩጋ ታይቦይ 41,500.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta cugaa tayboy 41,500.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰራዊቱም ብዛት አርባ አንድ ሺሕ አምስት መቶ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእነርሱም ብዛት አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዝሒ ሰራዊቱን ካብኣቶም ዝተቘፀሩን ኣርብዓን ሓደን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰራዊቱን እቶም ቁጹራቶምን ኣርብዓን ሓደን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ነበሩ።