Numbers 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሸነኽ ምብራቕ ድማ፡ ኣንጻር ምብራቕ ጸሓይ፡ ከከም ሰራዊቶም ገለ ካብ ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ይሁዳ ከቐምጡ እዮም። ናሕሶን ወዲ ኣሚናዳብ ድማ ኣብ ልዕሊ ደቂ ይሁዳ ሓለቓ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመጀመሪያ በምሥራቅ በኩል የሚሰፍሩት ከሠራዊቶቻቸው ጋር የይሁዳ ሰፈር ሰዎች ይሆናሉ፤ የይሁዳ ልጆችም አለቃ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምሥራቅ በኩል ወደ ፀሐይ መውጫ የሚሰፍሩት እንደ ሠራዊቶቻቸው የይሁዳ ሰፈር ዓላማ ሰዎች ይሆናሉ፤ የይሁዳ ልጆችም አለቃ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በምሥራቅ በኩል ወደ ፀሐይ መውጫ የሚሰፍሩት እንደ ሠራዊቶቻቸው የይሁዳን ሰፈር ዓላማ የያዙት ይሆናሉ፤ የይሁዳ ልጆችም አለቃ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“አዋይ ዶልያ ባጋና ይሁዳ ባጋይ ባረንቱ አርማ ካሊደ ዱንካንኖ። ኡንቱንቱ ዛራቱዋ ሱንይ፥ ዛራቱዋ ካፓቱዋ ሱንይነ ኦላንቻቱዋ ፓይዱ ሀዋፐ ካሌ: ይሁዳ አምናዳባ ናኣ ናአሶና 74,600፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Away doliyaa baggana Yihudaa baggay barenttu armmaa kaalliide dunkkaanino. Unttunttu zaratuwaa suntsay, zaratuwaa kaappatuwaa suntsaynne olanchchatuwaa paydu hawaappe kaallee: Yihudaa Aminaadaaba na'aa Na'asoona 74,600;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Arshey mokkiza baggara Yuhuda zarkketi uttetto; Yuhuda zarkke kaaleththanay Aminadaabe naa Ne7asoone.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዩሁዳ ዛርኬቲ ኡቴቶ፤ ዩሁዳ ዛርኬ ካሌናይ ኣሚናዳቤ ና ኔኣሶኔ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዶሎሀ ባጋራ ይሁዳ ኮቻይ ባንታ ማላ ካልድ ዱንካኖና። ይሁዳ ኮቻ ካለይ አምናዳበ ናኣ ናአሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Doloha baggara Yihuda kochay banta malla kaallidi dunkaanona. Yihuda kochaa kaalethey Amnadaabe na7aa Na7asoona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በምሥራቅ በኩል በፀሓይ መውጫ፤ የይሁዳ ምድብ፤ በየሰራዊቱና በዐርማቸው ሥር ይስፈር፤ የይሁዳ ሕዝብ አለቃ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ፀሐይ በሚወጣበት በስተምሥራቅ በኩል የሚሰፍሩት በይሁዳ ሥር የተመደቡት ነገዶች ናቸው። የይሁዳ ነገድ መሪም የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰራዊት ይሁዳ ብወገን ምብራቕ ኣብ ትሕቲ ሰንደቕ ዕላማኦም ይስፈሩ። ሹም ደቂ ይሁዳ ድማ ነኣሶን ወዲ ኣሚናዳብ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣብ ቅድሚት ብሸነኽ ምብራቕ ዞሰፍሩ፡ ከም ሰራዊቶም ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ይሁዳ ይኹን። ሹም ደቂ ይሁዳ ድማ ነኣሶን ወዲ ኣሚናደብ እዩ።