Numbers 2:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሰፈር ዳን እተቘጽሩ ዅሎም ሚእትን ሓምሳን ሾብዓተን ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ነበሩ። ምስ መዐቀኒኦም ንድሕሪት ክምለሱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዳን ሰፈር የተ​ቈ​ጠሩ ሁሉ መቶ አምሳ ሰባት ሺህ ስድ​ስት መቶ ነበሩ። እነ​ር​ሱም በየ​ዓ​ላ​ማ​ቸው በመ​ጨ​ረሻ ይጓ​ዛሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዳን ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ መቶ አምሳ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ። እነርሱም በየዓላሞቻቸው በመጨረሻ ይጓዛሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዳን ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ መቶ ኀምሳ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ። እነርሱም በየዓላሞቻቸው በመጨረሻ ይጓዛሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳና ባጋፐ ፓይደቴዳ ኦላንቻቱ ኡባና 157,600፤ ሀራ ሳኣ ብያ ዎደ ኡንቱንቱ ዉርሰን ባረ ባንድራን ከስያዋንታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daana baggaappe paydeteedda olanchchatuu ubbaanna 157,600. Hara sa'aa biyaa wode unttunttu wurssetsan bare banddiran kesiyaawantta» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti ba zarkken zarkken gididi Daane zarkketi dunkaani uttida baggara dunkaanida asaa qooday kumeth 157,600 gidides. Hessaththoka Daane zarkketi wurseththan oydanththo maaran betto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ባ ዛርኬን ዛርኬን ጊዲዲ ዳኔ ዛርኬቲ ዱንካኒ ኡቲዳ ባጋራ ዱንካኒዳ ኣሳ ቆዳይ ኩሜ 157,600 ጊዲዴስ። ሄሳካ ዳኔ ዛርኬቲ ዉርሴን ኦይዳን ማራን ቤቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳነ ባጋን ዱንካንዳ ኦላንቾታ ታይቦይ 157,600. እስራኤለ አሳይ ጉታ የድድ ብያ ዎደ ዉርሰን ከየይ ኤንታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Daane baggan dunkaanida olanchota tayboy 157,600. Isra7eele asay gutaa yeddidi biya wode wursethan keyey enta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በየሰራዊታቸው ሆነው ከዳን ምድብ የተመዘገቡት ወንዶች ሁሉ አንድ መቶ አምሳ ሰባት ሺሕ ስድስት መቶ ናቸው፤ እነርሱም በዐርማቸው ሥር በመጨረሻ ይመጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደየክፍላቸው በዳን ሰፈር እንዲሰፍሩ የተደረጉት ሰዎች ብዛት አንድ መቶ ኀምሳ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ነበር። በዚህ ዐይነት የዳን ክፍል የመጨረሻ ተራ ተጓዥ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣብ ሰፈር ዳን ዝተቘፀሩ ዅሎም ሚእትን ሓምሳን ሸውዓተን ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ነበሩ። እዚኣቶም ምስ ሰንደቕ ዕላማኦም ደጀን ኮይኖም ይጐዓዙ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ቁጹራት ሰፈር ዳን ኩሎም ሚእትን ሓምሳን ሾብዓተን ሽሕን ሹዱሽተ ሚእትን ነበሩ። እዚኣቶም ምስ ሰንደቕ ዕላምኦም ደጀን ኮይኖም ይጎዐዙ።