Numbers 2:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብቤት ኣቦታቶም እተቘጽሩ ደቂ እስራኤል እዚኣቶም እዮም፣ ኵሎም ሰፈራታት ከም ሰራዊቶም ሹድሽተ ሚእትን ሰለስተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ሓምሳን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤቶች የተ​ቈ​ጠሩ እነ​ዚህ ናቸው፤ ከየ​ሰ​ፈሩ በየ​ሠ​ራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸው የተ​ቈ​ጠሩ ሁሉ ስድ​ስት መቶ ሦስት ሺህ አም​ስት መቶ አምሳ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእስራኤል ልጆች በየአባቶቻቸው ቤቶች የተቈጠሩ እነዚህ ናቸው፤ ከየሰፈሩ በየሠራዊቶቻቸው የተቈጠሩ ሁሉ ስድስት መቶ ሦስት ሺህ አምስት መቶ አምሳ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእስራኤል ልጆች በየአባቶቻቸው ቤቶች የተቈጠሩ እነዚህ ናቸው፤ ከየሰፈሩ በየሠራዊቶቻቸው የተቈጠሩ ሁሉ ስድስት መቶ ሦስት ሺህ አምስት መቶ ኀምሳ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረ ያራን ያራን ሻከቲደ ፓይደቴዳ እስራኤልያ ኦላንቻቱ ኡባና 603,550.
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bare yaran yaran shaakettiide paydeteedda Israa'eeliyaa olanchchatuu ubbaanna 603,550.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay bason basoninne ba zarkken zarkken mazgabettidayta qooday issi bolla 603,550 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ባሶን ባሶኒኔ ባ ዛርኬን ዛርኬን ማዝጋቤቲዳይታ ቆዳይ ኢሲ ቦላ 603,550 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባንታ ኮቻን ኮቻን ሻከትድ ታይበትዳ እስራኤለ ኦላንቾታ ታይቦይ 603,550.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Banta kochan kochan shaaketidi taybetida Isra7eele olanchota tayboy 603,550.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በየቤተ ሰባቸው፣ በየምድባቸውና በየሰራዊታቸው የተመዘገቡት እስራኤላውያን ስድስት መቶ ሦስት ሺሕ አምስት መቶ አምሳ ናቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን በየነገዳቸውና በየክፍላቸው የተቈጠሩት ስድስት መቶ ሦስት ሺህ አምስት መቶ ኀምሳ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ካብ ደቂ እስራኤል በብማይ ቤቶም ዝተቘፀሩ እዚኣቶም እዮም። ኵሎም በብሰራዊቶም ከዓ ሽዱሽተ ሚእትን ሰለስተን ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ሓምሳን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ካብ ደቂ እስራኤል በብማይ ቤት ኣቦታቶም እተቖጽሩ እዚኣቶም እዮም። እቶም ኣብ ሰፈር በብስራዊቶም እተቖጽሩ ኹሎም ሹዱሽተ ሚእትን ሰለስተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ሓምሳን እዮም።