Numbers 2:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ገበሩ፡ ከምቲ ሰንደቕ ዕላማኦም ሰፈሩ እሞ፡ ነፍሲ ወከፎም ከከም ዓሌቶም፡ ከም ቤት ኣቦታቶም ድማ ተበገሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ በየዓላማዎቻቸው ሰፈሩ፤ እንዲሁም በየወገኖቻቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች ተጓዙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ በዓላሞቻቸው አጠገብ ሰፈሩ፥ እንዲሁም በየወገኖቻቸው በየአባቶቻቸው ቤቶች ተጓዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ በዓላሞቻቸው አጠገብ ሰፈሩ፥ እንዲሁም በየወገኖቻቸው በየአባቶቻቸው ቤቶች እየሆኑ ተጓዙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤላቱ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋ ኡባባ ኦድኖ። ስም ኡንቱንቱ ባረንቱ ባንድራ ካሊደ፥ ሄዋዳን ዱንካኔድኖ፤ ቃይ ባረንቱ ያራ ያራነ ባረንቱ ሶ አሳ አሳ ካሊደ፥ ሄዋዳን ከሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eelatuu Med'inaa Goday Musa azazeeddawaa ubbabaa ootseeddino. Simmi unttunttu barenttu banddiraa kaalliide, hewaadan dunkkaaneeddino; k'ay barenttu yaraa yaraanne barenttu soo asaa asaa kaalliide, hewaadan keseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa malan Isra7eele asay GODAY kase Muse azazida mala ooththida; istta zarkketappe issoy issoy ba bandira bandira kaalli kaalli dunkaani uttides; issoy issoy ba soo asaara issife hemettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ማላን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳይ ካሴ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ኦዳ፤ ኢስታ ዛርኬታፔ ኢሶይ ኢሶይ ባ ባንዲራ ባንዲራ ካሊ ካሊ ዱንካኒ ኡቲዴስ፤ ኢሶይ ኢሶይ ባ ሶ ኣሳራ ኢሲፌ ሄሜቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ፥ ጎዳይ ሙሰ ኪትዳባ ኡባ ኦዶሶና። ኤንቲ ባንታ ማላ ካልድ ዱንካንዶሶና፤ ቃስ ባንታ ኮቻነ ባንታ ሶ አሳ አሳ ካልድ ከዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay, Goday Muse Kiittidaba ubbaa oothidosona. Enti banta mala kaallidi dunkaanidosona; qassi banta kochaanne banta soo asaa asaa kaallidi keyoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እስራኤላውያን እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ፤ በየዐርማውም ሥር የሰፈሩትና፣ እያንዳንዳቸው በየጐሣቸውና በየቤተ ሰባቸው የተጓዙት በዚህ ሁኔታ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ዐይነት የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት አደረጉ፤ እያንዳንዱ ነገድ ዓርማውን በመከተል ይሰፍር ነበር፤ እያንዳንዱም በየቤተሰቡ ተመድቦ ይጓዝ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ዅሉ ገበሩ፤ በብሰንደቕ ዕላማኦም ሰፈሩ፤ በብዓሌቶምን በብማይ ቤት ኣቦታቶምን ከዓ ተጕዓዙ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ እስራኤል ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ኹሉ ገበሩ፡ ከምኡ በብሰንደቕ ዕላምኦም ሰፈሩ፡ ከምኡ ድማ ነፍሲ ወከፍ በብዓሌቶም፡ በብማይ ቤት ኣቦታቶም ተጓዕዙ።