Numbers 2:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብ ጥቓኡ ዝሰፈሩ ድማ ነገድ ኢሳኮር እዮም። ናትናኤል ወዲ ዙኣር ድማ ኣብ ልዕሊ ደቂ ኢሳኮር ሓለቓ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእነርሱም አጠገብ የሚሰፍሩ የይሳኮር ነገድ ይሆናሉ፤ የይሳኮርም ልጆች አለቃ የሰገር ልጅ ናትናኤል ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእነርሱም አጠገብ የሚሰፍሩ የይሳኮር ነገድ ይሆናሉ፤ የይሳኮርም ልጆች አለቃ የሶገር ልጅ ናትናኤል ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእነርሱም አጠገብ የሚሰፍሩ የይሳኮር ነገድ ይሆናሉ፤ የይሳኮርም ልጆች አለቃ የሶገር ልጅ ናትናኤል ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሳኮራ ጹኣራ ናኣ ናታንኤላ 54,400፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yisaakoora S'u'aara na'aa Nataani'eela 54,400;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda zarkketappe kaallidi Yisakoore qommoti istta matan dunkaani uttetto; Yisakoore zarkketa kaaleththanay Xu7aare naa Natina7eele.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ዛርኬታፔ ካሊዲ ዪሳኮሬ ቆሞቲ ኢስታ ማታን ዱንካኒ ኡቴቶ፤ ዪሳኮሬ ዛርኬታ ካሌናይ ጹኣሬ ና ናቲናኤሌ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ ጋክድ ዱንካናናይ ይሳኮረ ኮቻ። ይሳኮራ ኮቻ ካለይ ዙአራ ናኣ ናትናኤላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda gakidi dunkaananay Yisakoore kochaa. Yisakoora kochaa kaalethey Zu7ara na7aa Natina7eela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእነዚህ ቀጥሎ የይሳኮር ነገድ ይሰፍራል፤ የይሳኮር ሕዝብ አለቃ የሶገር ልጅ ናትናኤል ሲሆን፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእርሱም አጠገብ የሚሰፍሩት የይሳኮር ነገድ ይሆናሉ፤ የይሳኮር መሪም የጾዓር ልጅ ናትናኤል ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብኡ ቐፂሎም ዝሰፍሩ ኸዓ ነገድ ይሳኮር ይኹኑ። ሹም ደቂ ይሳኮር ድማ ናትናኤል ወዲ ሶገር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስኡ ገጢሞም ዚሰፍሩ ኸኣ ነገድ ይሳኮር ይኹኑ። ሹም ደቂ ይሳኮር ድማ ናትናኤል ወዲ ጹዓር እዩ።