Numbers 2:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብ ሰፈር ይሁዳ እተቘጽሩ ዅሎም ከከም ሰራዊቶም ሚእትን ሰማንያን ሽዱሽተን ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ነበሩ። እዚ መጀመርያ ክግለጽ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከይሁዳ ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ በየሠራዊቶቻቸው መቶ ሰማንያ ስድስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። እነዚህም አስቀድመው ይጓዛሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከይሁዳ ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ በየሠራዊቶቻቸው መቶ ሰማንያ ስድስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። እነዚህም አስቀድመው ይጓዛሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከይሁዳ ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ በየሠራዊቶቻቸው መቶ ሰማንያ ስድስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። እነዚህም አስቀድመው ይጓዛሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ ባጋፐ ፓይደቴዳ ኦላንቻቱ ኡባና 186,400. ሀራ ሳኣ ብያ ዎደ ኡንቱንቱ ኮይሮ ከስያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa baggaappe paydeteedda olanchchatuu ubbaanna 186,400. Hara sa'aa biyaa wode unttunttu koyiro kesiyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ba zarkken zarkken gididi Yuhuda zarkketi dunkaanida baggara uttida asaa qooday kumeth 186,400; asaappe sinth bizay hayssa ha buttezan diza asaa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባ ዛርኬን ዛርኬን ጊዲዲ ዩሁዳ ዛርኬቲ ዱንካኒዳ ባጋራ ኡቲዳ ኣሳ ቆዳይ ኩሜ 186,400፤ ኣሳፔ ሲን ቢዛይ ሃይሳ ሃ ቡቴዛን ዲዛ ኣሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ ባጋን ዱንካንዳ ኦላንቾታ ታይቦይ 186,400. እስራኤለ አሳይ ጉታ የድድ ብያ ዎደ ኮይሮት ከየይ ኤንታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda baggan dunkaanida olanchota tayboy 186,400. Isra7eele asay gutaa yeddidi biya wode koyroti keyey enta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በየሰራዊታቸው ሆነው ከአይሁድ ምድብ የተመዘገቡ አንድ መቶ ሰማንያ ስድስት ሺሕ አራት መቶ ናቸው፤ እነዚህ አስቀድመው ይወጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደየክፍላቸው በይሁዳ ሰፈር እንዲሰፍሩ የተደረጉት ሰዎች ብዛት መቶ ሰማኒያ ስድስት ሺህ አራት መቶ ነበር። በመጀመሪያ የሚጓዘው ይህ ቡድን ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵላቶም ካብ ሰፈር ይሁዳ ዝተቘፀሩ በብሰራዊቶም ሚእትን ሰማንያን ሽዱሽተን ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ነበሩ። እዚኣቶም ቅድሚት ይጐዓዙ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ቁጹራት ሰፈር ይሁዳ ኹሎም ከም ሰራዊቶም ሚእትን ሰማንያን ሹዱሽተን ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ነበሩ። እዚኣቶም ቅድሚት ይጎዐዙ።