Numbers 20:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኤዶም ድማ፡ ሰይፊ ከየውጽኣልካ፡ ብኣይ ኣይትሕለፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኤዶምያስም ንጉሥ “በእኔ በኩል አታልፍም፤ ይህ ካልሆነ ግን እንዋጋለን፤ በጦርም እቀበልህ ዘንድ እወጣለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኤዶምያስም። በሰይፍ እንዳልገጥምህ በምድሬ ላይ አታልፍም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኤዶምያስም፦ “በምድሬ ላይ አታልፍም አለበለዚያ ግን አንተን በሰይፍ ልገጥምህ እወጣለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኤዶማ ካቲ፥ “ኑ ቢታና አከ፤ ህንተ ሀዋና መንና ካጄሎፐ፥ ኑን ደንዲደ ህንተና ማሻን ኦላና” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Eedooma kaatii, «Nu biittaana aatsikke; hintte hawaana mentsana kajjeelooppe, nuuni denddiide hinttena mashshaan olana» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eedoome asay gidikko, «Intte nu derera aadhdhi baana mala koyokko; intte nu dere gelanaas paacciko nu intte bolla worajjana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤዶሜ ኣሳይ ጊዲኮ፥ «ኢንቴ ኑ ዴሬራ ኣ ባና ማላ ኮዮኮ፤ ኢንቴ ኑ ዴሬ ጌላናስ ፓጪኮ ኑ ኢንቴ ቦላ ዎራጃና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኤዶመ አሳይ፥ “ኑ ቢታራ ካንሶኮ፤ ህንተ ሀይሳራ ካንናዉ ቆፕኮ፥ ኑኒ ደንድድ ህንተና ኦላና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Edoome asay, “Nu biittaara kanthisoko; hinte haysara kanthanaw qopiko, nuuni dendidi hintena olana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኤዶም ግን እንዲህ ሲል መለሰ፤ “በዚህ በኩል አታልፉም፤ እናልፋለን የምትሉ ከሆነ በሰልፍ ወጥተን በሰይፍ እንመታችኋለን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤዶማውያን ግን እንዲህ አሉ፤ “በአገራችን አልፋችሁ እንድትሄዱ አንፈቅድላችሁም! ለመግባት ብትሞክሩ ግን በሰልፍ ወጥተን እንወጋችኋለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ኤዶማውያን ግና “ወፂእና ብሰይፊ ኸይንዋግአኩም ብሃገረይ ኣይትሕለፉ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኤዶም ግና፡ ወጺኤ ብሴፍ ከይቀባበለካ፡ ብኣይ ኣይትሓልፍን በሎ።