Numbers 20:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ህዝቢ ድማ ምስ ሙሴ ተኻቲዖም ተዛረቡ፡ ኣሕዋትና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ ሞቱ ምመውትና!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴንም ተጣሉት፤ እንዲህም ብለው ተናገሩት፥ “ወንድሞቻችን በእግዚአብሔር ፊት በሞቱ ጊዜ እኛም ምነው በሞትን ኖሮ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት፥ እንዲህም ብለው ተናገሩት። ወንድሞቻችን በእግዚአብሔር ፊት በሞቱ ጊዜ እኛም ምነው በሞትን ኖሮ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት፥ እንዲህም ብለው ተናገሩት፦ “ወንድሞቻችን በጌታ ፊት በሞቱ ጊዜ እኛም ምነው በሞትን ኖሮ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ፥ “ኑ እሻቱ መና ጎዳ ስንን ሀይቄዳ ዎደ፥ ኑንካ ሀይቄዳዋ ግዴሮኮሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu, «Nu ishatuu Med'inaa Godaa sintsan hayk'k'eedda wode, nuunikka hayk'k'eeddawaa gideerokkooshsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Derezi, «Nuni kase Gaytoteththa Dunkaane sinththan hayqqida Isra7eele asaa mala isttaththo nunikka hayqqidaakko nuus lo7o gidanashin;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴሬዚ፥ «ኑኒ ካሴ ጋይቶቴ ዱንካኔ ሲንን ሃይቂዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ማላ ኢስታ ኑኒካ ሃይቂዳኮ ኑስ ሎኦ ጊዳናሺን፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ፥ “ኑ እሻት ጎዳ ስንን ሀይቅዳ ዎደ ኑካ ሀይቅዳ ግዶርኮሽን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti, “Nu ishati Godaa sinthan hayqida wode nuka hayqida gidorkoshin.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴን ተጣሉት፤ እንዲህም አሉት፤ “ወንድሞቻችን በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት በሞቱ ጊዜ ምነው እኛም ያኔ ሞተን ባረፍነው ኖሮ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህ በማለት ከሙሴ ጋር ተጣሉ፦ “በእግዚአብሔር ድንኳን ፊት ለፊት ከቀሩት እስራኤላውያን ወገኖቻችን ጋር ሞተን ቢሆን መልካም በሆነ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ህዝቢ ንሙሴ ኸምዙይ ኢሎም ተጓየቝዎ፦ “ኣሕዋትና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክሞቱ እንተለዉ ሞይትና እንተንኸውን መን ምሃበና!
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ህዝቢ ኸኣ ንሙሴ፡ እቲ ኣሕዋትና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪሞቱ ኸለው እንተ ንመውት፡ መን ምሀበና፡