Numbers 21:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ድማ እዩ ኣብ መጽሓፍ ውግኣት እግዚኣብሄር፡ ኣብ ባሕሪ ሸልፍን ኣብ ዓይኒ ማይ ኣርኖንን ዝገበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ​ዚህ በመ​ጽ​ሐፍ ተባለ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጦር​ነት ዞኦ​ብ​ንና የአ​ር​ኖን ሸለ​ቆ​ዎ​ችን አቃ​ጠለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ በእግዚአብሔር የጦርነት መጽሐፍ እንዲህ ተባለ። ዋሄብ በሱፋ፥ የአርኖንም ሸለቆች፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ በጌታ የጦርነት መጽሐፍ እንዲህ ተባለ፦ “ዋሄብ በሱፋ፥ የአርኖንም ሸለቆች፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ጾሳ ኦላ ማጻፋን፥ “ሱፋ ሄራን ደእያ ዋሄባ ካታማነ አርኖና ሻፋ ዛንጋራ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, S'oossaa Olaa Mas'aafan, «Suufa heeraan de'iyaa Waaheeba katamaanne Arnnoona Shaafaa zanggaaraa,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gaason GODAY kaaleththiin olettida ola gishshas yootiza taarike maxaafazan, «Suufa heeraninne shoobbatan diza Waheebe kataman Arnoonen haaththi baynda shaafan,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጋሶን ጎዳይ ካሌን ኦሌቲዳ ኦላ ጊሻስ ዮቲዛ ታሪኬ ማጻፋዛን፥ «ሱፋ ሄራኒኔ ሾባታን ዲዛ ዋሄቤ ካታማን ኣርኖኔን ሃ ባይንዳ ሻፋን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ኦላ ታርክያ ኦድያ ማፃፋን፥ “ሱፋ ሄራን ደእያ ዋሄባ ካታማነ አርኖና ሻፋ ዛንጋራ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Godaa ola taarikiya odiya maxaafan, “Suufa heeran de7iya Waaheba katamaanne Arnoona Shaafa zangaara,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንግዲህ በእግዚአብሔር (ያህዌ) የጦርነት መጽሐፍ እንዲህ ተብሎ የተጻፈው በዚሁ የተነሣ ነው፤ “…በሱፋ ውስጥ የሚገኘው ዋሄብ አርኖንና
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም የተነሣ በእግዚአብሔር መሪነት ስለ ተደረገው ጦርነት በሚናገር የታሪክ መጽሐፍ እንዲህ ተብሎአል፦ “በሱፋ ክልልና በሸለቆዎች ውስጥ የሚገኘው ዋሄብ፥ የአርኖን ወንዝ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይውን እዩ ኣብ መፅሓፍ ውግእ እግዚኣብሄር ከምዙይ ተብሂሉ ዘሎ፦ “ዋሄብ ኣብ ሱፋ፥ ለሰታት ኣርኖንውን
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ኣብ መጽሓፍ ውግእ እግዚኣብሄር ተባሂሉ እዩ፡ ዋሄብ ኣብ ሱፉ ለሴታት ኣርኖን ከአ፡