Numbers 22:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ባላቅ ወዲ ጺፖር ድማ፡ እስራኤል ኣብ ልዕሊ ኣሞራውያን ዝገበሮ ዅሉ ረኣየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሴፎር ልጅ ባላቅ እስራኤል በአሞሬዎናውያን ላይ ያደረገውን ሁሉ አየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሴፎር ልጅ ባላቅ እስራኤል በአሞራውያን ላይ ያደረገውን ሁሉ አየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሴፎር ልጅ ባላቅ እስራኤል በአሞራውያን ላይ ያደረገውን ሁሉ አየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳይ አሞረቱ ቦላ ኦዳዋ ኡባ ጽፖራ ናአይ ባላቅ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa Asay Amooretuu bolla ootseeddawaa ubbaa S'ippoora na'ay Baalaak'i siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Amooreta bolla ooththidayssa ubbaa Xipoora naa Balaaqey siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣሞሬታ ቦላ ኦዳይሳ ኡባ ጺፖራ ና ባላቄይ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ አሞረታ ቦላ ኦዳይሳ ኡባ ስፎራ ናአይ ባላቅ ስእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Amooreta bolla oothidaysa ubbaa Sifoora na7ay Balaaqi si7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ የሴፎር ልጅ ባላቅ፣ እስራኤል በአሞራውያን ላይ ያደረገውን ሁሉ አየ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሞአብ ንጉሥ የጺጶር ልጅ ባላቅ እስራኤላውያን በአሞራውያን ላይ ያደረሱትን ጒዳት አየ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ባላቅ ወዲ ሴፎር ድማ፥ እስራኤል ኣብ ኣሞራውያን ዝገበርዎ ዅሉ ረአየ።
Amharic Tigrinya 2011
ባላቅ ወዲ ጺጶር ድማ፡ እስራኤል ኣብ ኣሞራውያን ዝገበሮ ኹሉ ረአየ።