Numbers 23:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓመድ ያእቆብን ቍጽሪ ራብዓይ ክፋል እስራኤልን መን ኪቍጽሮ ይኽእል፧ ሞት ጻድቃን ክመውት፣ ናይ መወዳእታ መወዳእታይ ድማ ከም ናቱ ይኹን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የያዕቆብን ዘር ማን ያውቀዋል? የእስራኤልንስ ሕዝብ ማን ይቈጥረዋል? ሰውነቴም ከጻድቃን ሰውነት ጋር ትሙት፤ ዘሬም እንደ እነርሱ ዘር ትሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የያዕቆብን ትቢያ ማን ይቈጥራል? የእስራኤልስ እርቦ ማን ይቈጥራል? የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፥ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የያዕቆብን ትቢያ ማን ይቈጥራል? የእስራኤልስ አራተኛውን ክፍል ማን ይቈጥራል? የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፥ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባናዳን ጮራቴዳ ያቆባ ዘረ ኦን ፓይዳናዉ ዳንዳዪ? ሀራይ አቶ እስራኤልያ አሳዉ ኦይደን ኩሽያ ኦን ፓይዳናዉ ዳንዳዪ? ታ ሀይቁ ጽሎቱዋ ሀይቁዋ ማላ ግዶ፤ ታ ደኡዋ ዉርሰይካ ኡንቱንቱዋዳን ሀኖ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Baanaadan c'oratteedda Yaak'ooba zeretsaa ooni paydanaw danddayii? Haray atto Israa'eeliyaa asaw oyddentso kushiyaa ooni paydanaw danddayii? Ta hayk'k'uu s'illotuwaa hayk'uwaa mala gido; ta de'uwaa wurssetsaykka unttunttuwaadan hano!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gudulla mala corida Yaaqoobe zereththaa qoodi dandayanay oonee? Woykko Isra7eeles cigozakka qoodi kanththanay oonee? Xillo asata hayqo ta hayqqana; ta wurseththayka istta wurseththaa mala gido» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጉዱላ ማላ ጮሪዳ ያቆቤ ዜሬ ቆዲ ዳንዳያናይ ኦኔ? ዎይኮ ኢስራኤሌስ ጪጎዛካ ቆዲ ካንናይ ኦኔ? ጺሎ ኣሳታ ሃይቆ ታ ሃይቃና፤ ታ ዉርሴይካ ኢስታ ዉርሴ ማላ ጊዶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያይቆባ ባና ኦን ታይብ ኦንጋኔ? እስራኤለ ሳይሱዋ ኦን ታይብ ካንኔ? ፅሎታ ሀይቁዋ ታ ሀይቃርክና፤ ታ ዉርሰይ ኤንታይሳዳ ሀኖ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yayqooba baana ooni taybi onganee? Isra7eele saysuwa ooni taybi kanthanee? Xillota hayquwa ta hayqarkina; ta wursethay entaysada hano” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የያዕቆብን ትቢያ ማን ቈጥሮ ይዘልቃል? የእስራኤልንስ ሩብ ማን ይቈጥረዋል። የጻድቁን ሞት እኔ ልሙት፤ ፍጻሜዬም የእርሱ ዐይነት ፍጻሜ ትሁን!”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ ትቢያ ብዛት ያላቸውን የያዕቆብ ዘሮች ማን ሊቈጥር ይችላል ወይስ እንደ አዋራ ብናኝ ብዛት ያለውን የእስራኤልን ሩብ ብዛት ማን ሊገምት ይችላል? የጻድቃንን ሞት እንድሞት አድርገኝ መጨረሻዬንም እንደ እነርሱ አድርገው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ከም ሓመድ ብዙሓት ዝኾኑ ደቂ ያእቆብ መን ክቘፅሮም ይኽእል? ንርብዒ እስራኤልከ መን ይቘፅሮ? ኣነ፥ ሞት ፃድቕ እሙት፤ መወዳእታይ ከዓ ኸም ናቱ ትኹን።”
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ሓመድ ያእቆብ መን ኪቖጽሮ ይኽእል፡ ወይ ንርብዒ እስራኣኤል መን ይጽብጽቦ፡ ነፍሰይ ሞት ጻድቃን ትሙት፡ መወዳእታይ ከአ ከም ናቱ ይኹን።