Numbers 23:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ባላቅ ንበላዓም፡ እንታይ ጌርካኒ፧ ንጸላእተይ ክትረግሞም ወሲደካ፡ እንሆ ድማ ምሉእ ብምሉእ ባሪኽካዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ባላቅም በለዓምን፥ “ያደረግኽብኝ ምንድን ነው? ጠላቶችን ትረግምልኝ ዘንድ ጠራሁህ፤ እነሆም፥ መባረክን ባረክሃቸው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባላቅም በለዓምን። ያደረግህብኝ ምንድር ነው? ጠላቶቼን ትረግምልኝ ዘንድ ጠራሁህ፤ እነሆም፥ ፈጽመህ ባረክሃቸው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ባላቅም በለዓምን እንዲህ አለው፦ “ያደረግህብኝ ምንድነው? ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ጠራሁህ፤ እነሆም፥ ፈጽመህ ባረክሃቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባላቅ ባላማ፥ “ኔን ታ ቦላ ኦያባይ አዬ? ታን ኔና ታ ሞርከቱዋ ሸቃናዳን አሃድ፤ ሽን ኔን ኡንቱንታ አንጃዳፐ አትና፥ ሀራባ አይነ ኦባካ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Baalaak'i Balaama, «Neeni ta bolla ootsiyaabay ayee? Taani neena ta morkkatuwaa shek'k'anaadan ahaad; shin neeni unttuntta anjjaaddappe attina, harabaa ayinne ootsabaakka!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Balaaqey Balaames, «Hayssi ne ta bolla ooththidayssi aazee? Tani nena haa ehiday ne ta morkketa qangganaassa; neni gidikko istta anjjo anjjadasa attiin qanggabeekka» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባላቄይ ባላሜስ፥ «ሃይሲ ኔ ታ ቦላ ኦዳይሲ ኣዜ? ታኒ ኔና ሃ ኤሂዳይ ኔ ታ ሞርኬታ ቃንጋናሳ፤ ኔኒ ጊዲኮ ኢስታ ኣንጆ ኣንጃዳሳ ኣቲን ቃንጋቤካ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባላቅ ባላማኮ፥ “ኔኒ ታ ቦላ ኦያባይ አይቤ? ታኒ ነና ታ ሞርከታ ባዳና መላ ኤሀስ፥ ሽን ኔኒ ኤንታ አንጃዳሳ፤ ሀራባ አይኮካ ኦባካ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Balaaqi Balaamako, “Neeni ta bolla oothiyabay aybee? Taani nena ta morketa baaddana mela ehas, shin neeni enta anjadasa; haraba aykoka oothabaaka” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ባላቅም በለዓምን፣ “እንዴት እንዲህ ታደርገኛለህ? ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ አመጣሁህ፤ አንተ ግን ባረክሃቸው እንጂ ምንም አላደረግህልኝም!” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ባላቅም በለዓምን “ይህ ያደረግህብኝ ምንድን ነው? እኔ ወደዚህ ያመጣሁህ ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ነበር፤ አንተ ግን እነርሱን ከመመረቅ በቀር ምንም አላደረግህም” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ባላቅ ድማ ንበለዓም “እንታይ ኢኻ ዝገበርካኒ? ንፀላእተይ ክትረግሞም ፀዋዕኹኻ፤ እንሆ ኸዓ፥ ፈፂምካ ባረኽካዮም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ባላቅ ድማ ንበላዓም፡ እንታይ እዩ ዝገበርካኒ፡ ንጸላእተይ ክትረግሞም ኣምጻእኩኻ፡ እንሆ ኸአ ፈጺምካ መረቕካዮም፡ በሎ።