Numbers 23:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ጫፍ ኣኻውሕ እርእዮ ኣሎኹ፡ ካብ ኣኽራን ድማ እርእዮ ኣሎኹ። እንሆ፡ ህዝብታት ንበይኖም ኪነብሩ እዮም፡ ኣብ መንጎ ኣህዛብውን ኣይኪቝጸሩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በተራሮች ራስ ላይ ሆኜ አየዋለሁ፤ በኮረብቶችም ላይ ሆኜ እመለከተዋለሁ፤ እነሆ፥ ብቻውን የሚቀመጥ ሕዝብ ነው፤ በአሕዛብም መካከል አይቈጠርም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአምቦች ራስ ላይ ሆኜ አየዋለሁ፥ በኮረብቶችም ላይ ሆኜ እመለከተዋለሁ፤ እነሆ፥ ብቻውን የሚቀመጥ ሕዝብ ነው፥ በአሕዛብም መካከል አይቈጠርም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በተራሮች ራስ ላይ ሆኜ አየዋለሁ፥ በኮረብቶችም ላይ ሆኜ እመለከተዋለሁ፤ እነሆ፥ ብቻውን የሚቀመጥ ሕዝብ ነው፥ በአሕዛብም መካከል አይቈጠርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ቃ ዛላ ሁጲያን ኤቃደ ኡንቱንታ ጼላይ፤ ዞዝያን ኤቃደ ታን ኡንቱንታ በአይ። ኡንቱንቱ ባረካ ደእያ አሳ፤ ኡንቱንቱ ባረና ካዉተቱዋፐ እቱዋዳን ፓይድክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani d'ok'k'a zaallaa huup'iyaan ek'k'aade unttuntta s'eellay; zooziyaan ek'k'aade taani unttuntta be'ay. Unttunttu barekka de'iyaa asaa; unttunttu barena kawutetsatuwaappe ittuwaadan paydikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani istta hayta gita zaallata bolla dashe demmays; dhoqqa zumata bolla dashe ta istta xeellays; istti barkka diza kawoteth; istti bana hara kawoteththara gaththi qoodonttayssi taas beettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኢስታ ሃይታ ጊታ ዛላታ ቦላ ዳሼ ዴማይስ፤ ቃ ዙማታ ቦላ ዳሼ ታ ኢስታ ጼላይስ፤ ኢስቲ ባርካ ዲዛ ካዎቴ፤ ኢስቲ ባና ሃራ ካዎቴራ ጋ ቆዶንታይሲ ታስ ቤቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ቃ ዛላ ሁጰን ኤቃዳ ኤንታ ፄላይስ፤ ዙማ ቦላ ኤቃዳ ኤንታ በአይስ። ኤንቲ ባንታርካ ደእያ ደረ፤ ኤንቲ ሀራ ካዎተታፐ ዱማ ግደይሳ ኤሮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta dhoqa zaalla huuphen eqada enta xeellayis; zumaa bolla eqada enta be7ayis. Enti bantarka de7iya dere; enti hara kawotethatape dumma gideysa eroosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዐለታማ ተራሮች ጫፍ ሆኜ አየዋለሁ፤ በከፍታዎቹም ላይ ሆኜ እመለከተዋለሁ፤ ተለይቶ የሚኖረውን፣ ራሱንም ከሌሎች ሕዝቦች ጋር የማይቈጥረውን ሕዝብ አያለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እነርሱን ከነዚህ ከፍተኛ አለቶች ላይ ሆኜ አያቸዋለሁ፤ ከኮረብቶችም ላይ ሆኜ እመለከታቸዋለሁ፤ እነርሱ ለብቻቸው የሚኖሩ ሕዝብ ናቸው። እነርሱ ከሌሎች ሕዝቦች ይልቅ የተለዩ መሆናቸውን ያውቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ርእሲ እምባታት ኮይነ እሪኦ፤ ኣብ ልዕሊ ዀረብታታት ኮይነውን እጥምቶ ኣለኹ። እንሆ፥ ንበይኑ ዝቕመጥ ህዝቢ፥ ካብ ህዝብታት ፍሉይ ዝኾነ ህዝቢ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ርእሲ ኣኻውሕ ደአ ኣርእዩ፡ ካብ ኩርባታት ከአ እጥምቶ ኣሎኹ። እንሆ ንበይኑ ዚቕመጥ ህዝቢ፡ ምስ ህዝብታትውን አይቁጸርን።