Numbers 24:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ሕጂ ናብ ስፍራኻ ህደም። ናብ ዓቢ ክብሪ ከዕብየካ ሓሲበ፤ እንሆ ግና እግዚኣብሄር ካብ ክብሪ ከልኪሉኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆም፥ ፈጽመህ መረቅሃቸው፤ ይህ ሦስተኛህ ነው፤ አሁንም እንግዲህ ወደ ስፍራህ ሂድ፤ እኔ አከብርሃለሁ ብዬ ነበር፤ እግዚአብሔር ግን እነሆ፥ ክብርህን ከለከለ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ አከብርህ ዘንድ ወድጄ ነበር፤ እግዚአብሔር ግን፥ እነሆ፥ ክብርህን ከለከለ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንግዲህ አሁን ወደ ስፍራህ ሽሽ፤ እኔም እንዲህ አልሁ፦ ‘በእውነት አከብርህ ዘንድ ወድጄ ነበር፤’ ጌታ ግን፥ እነሆ፥ ክብርህን ከለከለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ስም ሀእ ኔን ነ ጎለ ባቃታ፤ ‘ታን ነዉ ዳሮባ ዎይታና’ ጋድ፤ ሽን ኔን ዎይቱዋ አከናዳን መና ጎዳይ ኔና ድጌዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Simmi ha"i neeni ne golle bak'ata; ‹Taani new darobaa woytana› gaad; shin neeni woytuwaa akkenaadan Med'inaa Goday neena diggeedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i gidikko eeson gede neso ba! Ta nees daro miish immana ga qaala geladis; gido attiin ne he miishshaa demmontta mala Xoossi gordides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ጊዲኮ ኤሶን ጌዴ ኔሶ ባ! ታ ኔስ ዳሮ ሚሽ ኢማና ጋ ቃላ ጌላዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔ ሄ ሚሻ ዴሞንታ ማላ ጾሲ ጎርዲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀእ ኤለሳዳ ነ ሶ ባ፤ ታ ነና ዳሮባ ዎይታና ጋስ፥ ሽን ኔኒ ዎይቱዋ ኤኮና መላ ጎዳይ ነና ድግስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha77i ellesada ne soo ba; ta nena darobaa woytana gas, shin neeni woytuwa ekonna mela Goday nena diggis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በል ቶሎ ወደ ቤትህ ሂድልኝ፤ ወሮታህን አሳምሬ ልከፍልህ ነበር፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ግን እንዳታገኝ ከለከለህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህስ በቶሎ ወደ ቤትህ ሂድ! እኔ በርግጥ ብዙ ዋጋ ልከፍልህ ቃል ገብቼልህ ነበር፤ ነገር ግን ይህን ዋጋ እንዳታገኝ እግዚአብሔር ዘግቶብሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ድማ ናብ ገዛኻ ኺድ። ኣነ የመና ኸኽብረካ ኢለ ነይረ፤ እግዚኣብሄር ግና ኸይትኸብር ከልአካ።”
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ድማ ናብ ቦታኻ ህደም። ኣነ ኣዝየ ከኽብረካ ኢለ ነይረ፡ እግዚኣብሄር ግና እንሆ፡ ከይትኸብር ከልኣካ በሎ።