Numbers 24:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ካብ ግብጺ ኣውጽኦ። ናይ ዩኒኮርን ሓይሊ ኣለዎ፤ ንጸላእቱ ኣህዛብ ክበልዖም፡ ኣዕጽምቶም ክሰብርን ብፍላጻኡ ክወግኦምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ከግብፅ መርቶ አውጥቶታል፤ አንድ ቀንድ እንዳለው ክብር አለው፤ ጠላቶቹን አሕዛብን ይበላል፤ አጥንቶቻቸውንም ይሰባብራል፤ በፍላጾቹም ጠላቱን ይወጋዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ከግብፅ አውጥቶታል፤ ጕልበቱ አንድ ቀንድ እንዳለው ነው፤ ጠላቶቹን አሕዛብን ይበላል፥ አጥንቶቻቸውንም ይሰባብራል፥ በፍላጾቹም ይወጋቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም ከግብጽ አውጥቶታል፤ ጉልበቱ አንደ ጎሽ ቀንድ ያለ ነው፤ ጠላቶቹን አሕዛብን ይበላል፥ አጥንቶቻቸውንም ይሰባብራል፥ በፍላጾቹም ይወጋቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ኡንቱንታ ግብጼፐ ከሴዳ፤ እ ምኖ መንዳን ኡንቱንቶ ደኤ። ኡንቱንቱ ሞርከ ካዉተ ምታና፤ ኡንቱንቱ መቀካ ሊቅሳና፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ዎንዳፍያ ዙቢያን ኡንቱንታ ጫዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay unttuntta Gibs'eppe kesseedda; I mino mentsaadan unttunttoo de'ee. Unttunttu morkke kawutetsaa mittana; unttunttu mek'etsaakka liik'issana; unttunttu barenttu wonddaafiyaa zubbiyaan unttuntta c'addana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta Gibxeppe kessida Xoossi isttas menththa mala olettana; istta morkke gidida kawoteththata izi puuzereththi yeggana; izi istta meqeththata liiqisana; istta wondafetakka menththereththi yeggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ጊብጼፔ ኬሲዳ ጾሲ ኢስታስ ሜን ማላ ኦሌታና፤ ኢስታ ሞርኬ ጊዲዳ ካዎቴታ ኢዚ ፑዜሬ ዬጋና፤ ኢዚ ኢስታ ሜቄታ ሊቂሳና፤ ኢስታ ዎንዳፌታካ ሜንሬ ዬጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ኤንታ ግብፀፈ ከስስ፤ እ ምኖ መንዳ ኤንታዉ ኦለቴስ። ኤንታ ሞርከታ መንረስ፤ ኤንታ መቀ ጋጬስ፤ ባ ዶንግያን ጫዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay enta Gibxefe kessis; I mino menthada entaw oletees. Enta morketa mentherethees; enta meqethaa gaaccees; ba dongiyan caddees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከግብፅ አወጣቸው፤ ብርታታቸውም እንደ ጐሽ ብርታት ነው፤ ጠላቶች የሆኗቸውን ሕዝብ ያነክታሉ፤ ዐጥንቶቻቸውን ያደቅቃሉ፤ በፍላጾቻቸው ይወጓቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከግብጽ ያወጣቸው እግዚአብሔር ለእነርሱ እንደ ጐሽ ይዋጋላቸዋል፤ ጠላቶቻቸው የሆኑትን ሕዝቦች ይቦጫጭቅላቸዋል፤ አጥንቶቻቸውን ያደቃል፤ ቀስቶቻቸውንም ይሰባብራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ካብ ግብፂ ኣውፅኦ፤ ሓይሉ ኸም ናይ በዓል ሓደ ቀርኒ ሓርሽ እዩ፤ ነቶም ዝፃረርዎ ኣህዛብ ክበልዖም እዩ፤ ነዕፅምቶምውን ክሰባብሮ እዩ፤ ብፍላፃታቱውን ክወግኦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ካብ ግብጺ ኣውጽኦ፡ ሓይሊ ኸም ናይ ርኤም ዝበለ ኣለዎ፡ ነቶም ዝጻረርዎ ህዝብታት ኪበልዖም እዩ፡ ኣዕጽምቶም ከአ ኪሰባብር እዩ፡ ብመንትጉውን ኪውግኦም እዩ።