Numbers 25:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ በሎ፦ ቍጥዓ እግዚኣብሄር እስራኤል ምእንቲ ኺምለስ፡ ንዅሎም ርእሲ እቲ ህዝቢ ወሲድካ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ኣብ ጸሓይ ኣንጠልጠሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስላፈረሱ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐይ ፊት ቅጣቸው። የእግዚአብሔርም ቍጣ ከእስራኤል ይርቃል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሙሴን። የእግዚአብሔር የቍጣው ጽናት ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐዩ ፊት ወደ እግዚአብሔር ስቀላቸው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የጌታ የቁጣው ጽናት ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐይ ላይ በጌታ ፊት ስቀላቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና መና ጎዳይ ሙሳ፥ “መና ጎዳ ሀንቁ እስራኤልያፐ ዎራ ስማና ማላ፥ ሀ አሳ ካለያዋንታ ኡባ አፋደ፥ ሴታ ጋላስ መና ጎዳ ስንን ካቃ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina Med'inaa Goday Musa, «Med'inaa Godaa hank'k'uu Israa'eeliyaappe wora simmana mala, ha asaa kaaletsiyaawantta ubbaa afaade, seeta gallassi Med'inaa Godaa sintsan kak'k'a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Muses, «Isra7eele asaa bolla eexxida ta hanqoy dochchana mala Isra7eele asaa kaaleththizayta ubbaa ekkada seeta gallas suulliza awan derezi be7ishin kaqqa wodha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ኤጺዳ ታ ሃንቆይ ዶቻና ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይታ ኡባ ኤካዳ ሴታ ጋላስ ሱሊዛ ኣዋን ዴሬዚ ቤኢሺን ካቃ ዎ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን፥ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ጎዳ ሀንቆይ እስራኤለፐ ስማና መላ ካለያ አሳ ኡባ ኤፋዳ ሴታ ጋላስ ጎዳ ስንን ካቃ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin, Goday Museko, “Godaa hanqoy Isra7eelepe simmana mela kaalethiya asa ubbaa efada seeta gallas Godaa sinthan kaqa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “አስፈሪው የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቍጣ ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ ግደልና በጠራራ ፀሓይ ላይ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ስቀላቸው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “በእስራኤል ላይ የነደደው ቊጣዬ ይበርድ ዘንድ የእስራኤልን መሪዎች ሁሉ ወስደህ በጠራራ ፀሐይ በሕዝብ ፊት ግደላቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “እቲ ነዳዲ ቝጥዓ እግዚኣብሄር፥ ካብ እስራኤል ምእንቲ ኽምለስስ፥ ንዅሎም ኣሕሉቕ ህዝቢ ወሲድካ፥ ኣብ ቅድሚ ፀሓይ ንእግዚኣብሄር ስቐሎም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ ንፈራዶ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍኩም ነቶም ምስ በዓልጴዖር ዝሓበሩ ሰብ ይቕተል፡ በሎም።