Numbers 25:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም በቲ መዓት ዝሞቱ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመቅሠፍቱም የሞቱት ሃያ አራት ሺህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመቅሠፍትም የሞተው ሀያ አራት ሺህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመቅሠፍትም የሞተው ሰው ሀያ አራት ሺህ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሄ ቦሻን ሀይቄዳ አሳይ ላታማነ ኦይዱ ሻአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
shin he boshaan hayk'k'eedda Asay laatamanne oyddu sha"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Boshay simmana gakkanaas sinththan hayqqida asay 24,000 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቦሻይ ሲማና ጋካናስ ሲንን ሃይቂዳ ኣሳይ 24,000 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሄ ጋዶይ ላታማነ ኦይዱ ሙኩሉ አሳ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin he gadoy laatamanne oyddu mukulu asaa wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሆኖም በመቅሠፍቱ የሞተው ሰው ቍጥር ሃያ አራት ሺሕ ደርሶ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን እስከዚያው ሰዓት ድረስ ያ መቅሠፍት ኻያ አራት ሺህ ሕዝብ አጥፍቶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም በቲ መዓት ዝሞቱ ኸዓ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ኾኑ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም በቲ መዓት ዝሞቱ ኸአ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ኮነ።