Numbers 26:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚኣቶም ወለዶ ደቂ ጋድ ብመሰረት እቶም እተቘጽሩ ኣርብዓ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነዚህ የይሁዳ ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሰባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚህ የጋድ ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህ የጋድ ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋንቱ ጋዳ ዛራቱዋ፤ ኡንቱንቱ ኡባና 40,500።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawanttu Gaada zaratuwaa; unttunttu ubbaanna 40,500.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaade zarkketappe qoodettidayti 40,500 addeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋዴ ዛርኬታፔ ቆዴቲዳይቲ 40,500 ኣዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀይሳቲ ጋደ ኮቻታ፤ ኤንታ ኩመ ታይቦይ 40,500.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haysati Gaade kochata; enta kumetha tayboy 40,500.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነዚህ የጋድ ጐሣዎች ሲሆኑ፣ ከእነዚህ የተቈጠሩት አርባ ሺሕ አምስት መቶ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከጋድ ወገኖች የተቈጠሩት ጠቅላላ ቊጥር አርባ ሺህ አምስት መቶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ጋድ ብድምር ኣርብዓ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011
ዓሌታት ደቂ ጋድ ከምቲ እተቖጽርዎ እዚኣቶም እዮም፡ ኣርብዓ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን።