Numbers 26:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጸሎፋድ ወዲ ሄፈር ድማ ኣዋልድ እምበር፡ ኣወዳት ኣይነበሮን። ኣስማት ኣዋልድ ጸሎፍሃድ ድማ ማግላን ኖህን ሆግላን ሚልካን ጢርዛን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምናሴ ልጆች፤ ከማኪር የማኪራውያን ወገን፤ ማኪርም ገለዓድን ወለደ፤ ከገለዓድ የገለዓዳውያን ወገን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኦፌርም ልጅ ሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ የሰለጰዓድም የሴቶች ልጆቹ ስም ማህለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኦፌርም ልጅ ሰለጰአድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ የሰለጰዓድም የሴቶች ልጆቹ ስም ማህለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄፌራ ናአይ ጻሎፍሃድ ማጫ ናናቱ ጻላላ የሌዳ፤ አዉ አቱማ ናእ ባዋ። ጻሎፍሃዳ ማጫ ናናቱ ሱንይ ማህሎ፥ ኖኦ፥ ሆግሎ፥ ምልኮነ ትርጾ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hefeera na'ay S'alofihaad mac'c'a naanatu s'alalaa yeleedda; aw attuma na'i baawa. S'alofihaada mac'c'a naanatu suntsay Maahilo, No'o, Hoogilo, Milkkonne Tirs's'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hefeere naa Xilofaadey macca nayta xalla yelides; heytikka Mahilo, No7o, Hogilo, Milkkonne Tirxxo geetetteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄፌሬ ና ጺሎፋዴይ ማጫ ናይታ ጻላ ዬሊዴስ፤ ሄይቲካ ማሂሎ፥ ኖኦ፥ ሆጊሎ፥ ሚልኮኔ ቲርጾ ጌቴቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄፌራ ናአይ ሰሎጳድ ማጫ ናአ ፃላላ የልስ፤ እያዉ አደ ናእ ባዋ። ሰሎጳዳ ማጫ ናይታ ሱንይ ማህሎ፥ ኖኦ፥ ሆግሎ፥ ምልኮነ ትርፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hefeera na7ay Selophaadi macca na7a xalaala yelis; iyaw adde na7i baawa. Selophaada macca nayta sunthay Mahilo, No7o, Hoglo, Milkonne Tirxo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኦፌር ልጅ ሰለጰዓድ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ ልጆቹ ሴቶች ብቻ ነበሩ፤ እነርሱም ማህለህ፣ ኑዓ፣ ዔግላ፣ ሚልካና ቲርጻ ይባላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሔፌር ልጅ ጸሎፍሐድ ከሴቶች በቀር ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ እነርሱም ማሕላ፥ ኖዓ፥ ሖግላ፥ ሚልካ እና ቲርጻ ተብለው የሚጠሩ ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰለጰኣድ ወዲ ኤፌር ግና ኣጓላት እምበር ኣወዳት ኣይነበርዎን። ስማተን ከዓ ማህለህ፥ ኑዓ፥ ኤግላ፥ ሚልካ፥ ቲርፃ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ጸሎፈሓድ ወዲ ሔፈር ከአ ኣዋልድ እምበር፡ ኣወዳት ኣይነበርዎን። ስም ኣተን ኣዋልድ ጸሎፈሓድ ድማ፡ ማሕላ፡ ኖዓ፡ ሖግላ፡ ሚልካ፡ ቲርጻ እዩ።