Numbers 26:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ዳን ከከም ዓሌቶም እዚኣቶም እዮም፡ ካብ ሹሃም ዓሌት ሹሃማውያን። እዚኣቶም ዓሌታት ዳን ከከም ዓሌቶም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የብ​ን​ያም ልጆች በየ​ወ​ገ​ና​ቸው፤ ከበ​ዓሌ የበ​ዓ​ላ​ው​ያን ወገን፥ ከአ​ሲ​ቤር የአ​ሲ​ቤ​ራ​ው​ያን ወገን፥ ከአ​ኪ​ራን የአ​ኪ​ራ​ና​ው​ያን ወገን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በየወገናቸው የዳን ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከሰምዔ የሰምዔያውያን ወገን፤ በየወገናቸው የዳን ወገኖች እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በየወገናቸው የዳን ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከሰምዔ የሰምዔያውያን ወገን፤ በየወገናቸው የዳን ወገኖች እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳና ዛራቱ ሹሃማ ያራቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daana zaratuu Shuhaama yaratuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Daane zarkketappe yelettidayti, Shuhaamenne iza zereththata,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳኔ ዛርኬታፔ ዬሌቲዳይቲ፥ ሹሃሜኔ ኢዛ ዜሬታ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳነ ዘረይ ሳማ ኮቻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Daane kochati Saama kochaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዳን ዘሮች በየጐሣቸው እነዚህ ነበሩ፤ በስምዔ በኩል፣ የሰምዔያውያን ጐሣዎች። እነዚህ እንግዲህ የዳን ጐሣዎች ሲሆኑ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የዳን ነገድ ተወላጆች ሰሜዔና፤ ተወላጆቹ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ዳን በብዓሌቶም እዞም ዝስዕቡ እዮም፦ ካብ ዓሌት ሰምዔ ሰምዔያውያን።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ዳን በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም፡ ካብ ሹሓም ዓሌት ሹሓማውያን። ዓሌታት ዳን በብዓሌቶም እዚኣቶም እዮም።