Numbers 27:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሕዋት እንተ ኣልይዎ ድማ፡ ርስቱ ንኣሕዋት ኣቦኡ ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወንድሞችም ባይኖሩት፥ ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ትሰጣላችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ትሰጣላችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዉ እሻቱ ባይናዋ ግዶፐ፥ አ አዉዋ እሻቱ ላትኖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
aw ishatuu baynnawaa gidooppe, Aa aawuwaa ishatuu laattino;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ishaykka dontta aggiko iza aawa ishati laattetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢሻይካ ዶንታ ኣጊኮ ኢዛ ኣዋ ኢሻቲ ላቴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያዉ እሽ ባይናባ ግድኮ እያ አዋ እሻት ላቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyaw ishi baynaba gidiko iya aawa ishati laatto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወንድሞች ከሌሉትም ውርሱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወንድሞችም ከሌሉት የአባቱ ወንድሞች ይውረሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣሕዋት እንተ ዘይብሉ ድማ ነቲ ርስቱ ንሓወቦታቱ ሃብዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሕዋቱ እንተ ዜብሉ ኸአ፡ እቲ ርስቱ ንሓወቦታቱ ሀብዎም።