Numbers 28:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ቅዱስ ምትእኽኻብ ይግበረልኩም። ዝኾነ ናይ ኣገልግሎት ስራሕ ኣይትሰርሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰባተኛውም ቀን የተቀደሰ ይሁንላችሁ፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰባተኛውም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰባተኛውም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይኑራችሁ፤ የጉልበት ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላፑን ጋላሳን ቃይ ጌሻ ሺቁዋ ሺቅተ፤ ዳቡርስያ ኦሶ አያነ ኦፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laappuntsa gallassan k'ay geeshsha shiik'uwaa shiik'ite; daaburssiyaa ooso ayaanne ootsoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Laappunththo gallas goynnanaas shiiqite; he gallas ay oosokka ooththofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ላፑን ጋላስ ጎይናናስ ሺቂቴ፤ ሄ ጋላስ ኣይ ኦሶካ ኦፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ላፑን ጋላሳን ጎይኖስ ሺቅተ፤ ሄ ጋላስ አይ ኦሶካ ኦፍተ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Laapuntha gallasan goyinnoos shiiqite; he gallas ay oosoka oothopite.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰባተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ አድርጉ፤ የዘወትር ተግባርም አትሥሩበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰባተኛው ቀን ለአምልኮ ትሰበሰባላችሁ፤ በእርሱ ምንም ሥራ አትሠሩም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ኸዓ ቅዱስ ጉባኤ ግበሩ፤ ዝኾነ ስራሕውን ኣይትስርሑ።
Amharic Tigrinya 2011
በታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ኸአ ቅዱስ ኣኼባ ይኹነልኩም፡ ገለ ዕዮ ኣገልግሎት ኣይትዕየዩ።