Numbers 28:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መስዋእቲ መስተኡ ድማ ንሓደ ገንሸል ራብዓይ ክፋል ሂን ይኹን። ኣብ መቕደስ እቲ ብርቱዕ ወይኒ ከም መስተ መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር ክፈስስ ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የመጠጡም ቍርባን ለአንድ ጠቦት የኢን መስፈሪያ አራተኛው እጅ ነው፤ በመቅደሱ ውስጥ ለእግዚአብሔር ለመጠጥ ቍርባን መጠጥ ታፈስሳላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የመጠጡ ቍርባን ለአንድ ጠቦት የኢን መስፈሪያ አራተኛው እጅ ነው፤ በመቅደሱ ውስጥ ለእግዚአብሔር ለመጠጥ ቍርባን መጠጥ ታፈስሳለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የመጠጡ ቁርባን ለአንድ ጠቦት የኢን መስፈሪያ አራተኛው እጅ ይሁን፤ በመቅደሱ ውስጥ ለጌታ ለመጠጥ ቁርባን መጠጥ አፍስስ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋና ያርሽያ ኡሻ ያርሹ እት ዶርሳ ኦርግያዉ እት ሊትሮ ግድያ ዎይንያ ኤሳ። ኡሻ ያርሹዋ ጌሻ ሳኣን መና ጎዳዉ ጉስተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaana yarshshiyaa ushshaa yarshshuu itti dorssaa orggiyaw itti liitiro gidiyaa woyniyaa eessaa. Ushshaa yarshshuwaa Geeshsha Sa'aan Med'inaa Godaw gussite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Koyro laaqqazara shiiqiza ushsha yarshoy issi litiro gidiza mino ushshu geeshshasozan GODAAS gussite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኮይሮ ላቃዛራ ሺቂዛ ኡሻ ያርሾይ ኢሲ ሊቲሮ ጊዲዛ ሚኖ ኡሹ ጌሻሶዛን ጎዳስ ጉሲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኮይሮ ማራዝያራ እስ ልትሮ ጫላ ዎይነ ኡሻ ያርሾ ኦድ ያርሾ በሳን ጎዳስ ጉስተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Koyro maraziyara issi litiro caala woyne ushsha yarsho oothidi yarsho bessan Godaas gussite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእያንዳንዱ ጠቦት ጋር አብሮት የሚቀርበውም የመጠጥ ቍርባን ፈልቶ የወጣለት የሂን አንድ አራተኛ መጠጥ ይሆናል፤ የመጠጡንም ቍርባን በተቀደሰው ቦታ ላይ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አፍስሱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከመጀመሪያው ጠቦት ጋር የመጠጥ መባ ሆኖ እንዲቀርብ አንድ ሊትር ጠንካራ መጠጥ በመሠዊያው ላይ አፍስሱበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስቲ ሓደ ጡበት በጊዕ ዝውፈ መስዋእቲ መስተ ሓደ ሊትሮ ይኹን። እቲ ንእግዚኣብሄር፥ ኣብ ቅዱስ ቦታ ዝፈስስ መስዋእቲ መስተ፥ ብርቱዕ መስተ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011
ንመስዋኣቲ መስተ ኸአ ምስቲ ሓደ ገንሸል ርብዒ ሂን ይኹን። ኣቲ መስዋእቲ መስተ ኻብ ብርቱዕ መስተ ንእግዚኣብሄር ኣብ ቅዱስ ቦታ ይኹዖ።