Numbers 3:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣሮንን ንደቁን ድማ ሸሞ፣ ንሳቶም ከኣ ኣብ ክህነቶም ይጽበዩ። እቲ ዝቐርብ ጓና ድማ ክቕተል ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሮንንና ልጆቹን በምስክሩ ድንኳን ፊት አቁማቸው፤ ክህነታቸውንም፥ በመሠዊያውና በመጋረጃው ውስጥ ያለውንም ሁሉ ይጠብቁ፤ ከሌላ ወገን የዳሰሰ ቢኖር ይገደል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሮንንና ልጆቹን አቁማቸው፥ ክህነታቸውንም ይጠብቁ፤ ሌላ ሰውም ቢቀርብ ይገደል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሮንንና ልጆቹን ሹማቸው፥ ክህነታቸውንም ይጠብቁ፤ ማናቸውም ሌላ ሰው ግን ቢቀርብ ይገደል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሮናነ አ አቱማ ናናቱዋ ቄሰ ኦደ ሱን። ኡንቱንቱፐ ሀራ አሳይ ኦንነ ጾሳ ዱንካንያኮ ሺቆፐ፥ ሀይቆ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aaroonanne Aa attuma naanatuwaa k'eese ootsaade suntsaa. Unttunttuppe hara Asay ooninne S'oossaa Dunkkaaniyaakko shiik'ooppe, hayk'k'o» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeeseteththa oosoza istti polana mala Aaroonenne iza nayta ne sunththa; isttafe attiin hara asi hayssa ha oosoza ooththanaas Gaytoteththa dunkaanezakko shiiqizaa gidikko izaadey hayqon qaxxayetto.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴቴ ኦሶዛ ኢስቲ ፖላና ማላ ኣሮኔኔ ኢዛ ናይታ ኔ ሱን፤ ኢስታፌ ኣቲን ሃራ ኣሲ ሃይሳ ሃ ኦሶዛ ኦናስ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ሺቂዛ ጊዲኮ ኢዛዴይ ሃይቆን ቃጻዬቶ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሮናነ እያ አደ ናይታ ካህነ ኦዳ ሹማ። ኤንታፈ ሀራ አስ ኦንካ ጌሻ ዱንካንያኮ ሺቅኮ ሀይቆ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aaronanne iya adde nayta kahine oothada shuuma. Entafe hara asi oonika Geeshsha dunkaaniyako shiiqiko hayqo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሮንንና ልጆቹን ሹማቸው፤ እነርሱም ክህነታቸውን ይጠብቁ፤ ሌላ ሰው ማደሪያውን ቢቀርብ ግን ይገደል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የክህነቱንም ሥራ ያከናውኑ ዘንድ አሮንንና ልጆቹን ሹማቸው፤ ከእነርሱ በቀር ሌላ ሰው ይህን ሥራ ለማከናወን ቢሞክር በሞት ይቀጣ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኣሮንን ንደቁን ድማ ናይ ክህነቶም ኣገልግሎት ክፍፅሙ ሹሞም፤ ካልእ ሰብ እንተ ቐረበ ኸዓ ይቀተል።”
Amharic Tigrinya 2011
ንኣሮንን ንደቁን ድማ እቲ ናይ ክህነቶም ኪሕልው ኣመዝዞም። ጓና እንተ ቐረባ ኸአ ይሙት።