Numbers 3:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ ከምቲ እተኣዘዞም፡ ከም ቃል እግዚኣብሄር ቈጸሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴና አሮንም እንደ እግዚአብሔር ቃል፥ እግዚአብሔር እንደ አዘዛቸው ቈጠሩአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም እንደ እግዚአብሔር ቃል እንዳዘዘው ቈጠራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም እንደ ጌታ ቃል፥ እንደ ታዘዘው ቈጠራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ አዛዜዳዋዳን፥ ሙሴ ኡንቱንታ ፓይዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday azazeeddawaadan, Muse unttuntta paydeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Museykka GODAY iza azazida mala qoodides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይካ ጎዳይ ኢዛ ኣዛዚዳ ማላ ቆዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን ጎዳይ ኪትዳይሳዳ ሙሰይ ኤንታ ታይብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin Goday kiitidaysada Musey enta taybis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሙሴ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ቃል በታዘዘው መሠረት እነዚህን ቈጠራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም በእግዚአብሔር ቃል እንደታዘዘው ቈጠረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ ኸምቲ ቓል እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ገይሩ ቘፀሮም።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ ከምቲ ቓል እግዚኣብሄር፡ ከምቲ ንሱ ዝኣዘዞ ገይሩ ቖጸሮም።