Numbers 3:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ገርሶን ዓሌት ሊብናውያንን ዓሌት ሲማውያንን ወጸ። እዚኣቶም ወለዶ ገርሾናውያን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለጌ​ድ​ሶን የሎ​ቤን ወገን፥ የሰ​ሜ​ይም ወገን ነበ​ሩት፤ የጌ​ድ​ሶን ወገ​ኖች እነ​ዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለጌድሶን የሎቤናውያን ወገን የሰሜአውያንም ወገን ነበሩት፤ የጌድሶናውያን ወገኖች እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጌድሶን ውስጥ የሎቤናውያን ወገንና የሰሜአውያን ወገን ይካተቱ ነበር፤ የጌድሶናውያን ወገኖች እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሊብና ያራቱነ ሽምአ ያራቱ ገርሾና ዛራቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Liibina yaratuunne Shim"a yaratuu Gershshoona zaratuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Libinanne Shim7e keeththa asay Gershoone zarkken qoodettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሊቢናኔ ሺምኤ ኬ ኣሳይ ጌርሾኔ ዛርኬን ቆዴቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናምኡ ገድሶና ኮቻት ልብናነ ስምአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nam7u Gedisoona kochati Libinanne Sim7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሎቤናና የሰሜአ ጐሣዎች ከጌርሶን ወገን ናቸው፤ እነዚህ የጌርሶን ጐሣዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሊብኒና የሺምዒ ቤተሰቦች በጌርሾን ጐሣ ውስጥ ተጠቃለው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዓሌታት ሊብናውያንን ዓሌታት ሺምዓውያንን ካብ ጌድሶን ዝውለዱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ጌርሾን ዓሌት ሊብናውያንን ዓሌታት ሺምዓውያንን እዮም፡ እዚኣቶም ዓሌታት ጌርሾናውያን እዮም።