Numbers 3:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብ ቅድሚ እቲ ድንኳን ብሸነኽ ምብራቕ፡ ኣብ ቅድሚ ድንኳን ምርኻብ ብሸነኽ ምብራቕ ዚሰፍሩ ግና፡ ሙሴን ኣሮንን ደቁን ንኣገልግሎት ደቂ እስራኤል ኣገልግሎት መቕደስ ዚሕልዉ እዮም። እቲ ዝቐርብ ጓና ድማ ክቕተል ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በም​ሥ​ራቅ በኩል በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ፊት የሚ​ሰ​ፍ​ሩት ሙሴና አሮን ልጆ​ቹም ይሆ​ናሉ፥ እንደ እስ​ራ​ኤል ልጆች ሕግም የመ​ቅ​ደ​ሱን ሕግ ይጠ​ብ​ቃሉ፥ ከሌላ ወገን የዳ​ሰሰ ቢኖር ይገ​ደል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በማደሪያውም ፊት በምሥራቅ በኩል በመገናኛው ድንኳን ፊት በስተ ፀሐይ መውጫ የሚሰፍሩት ሙሴና አሮን ልጆቹም ይሆናሉ፥ መቅደሱንም ለእስራኤል ልጆች ይጠብቃሉ፤ ልዩም ሰው ቢቀርብ ይገደል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በማደሪያውም ፊት በምሥራቅ በኩል በመገናኛው ድንኳን ፊት በስተ ፀሐይ መውጫ የሚሰፍሩት ሙሴና አሮን ልጆቹም ይሆናሉ፥ በመቅደሱም ውስጥ ማናቸውንም ለእስራኤል ልጆች የሚደረገውን ሥርዓት ይጠብቃሉ፤ ማናቸውም ልዩ ሰው ግን ቢቀርብ ይገደል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ጾሳ ዱንካንያፐ ስን አዋይ ዶልያ ባጋና ሙሴ፥ አሮንነ አ አቱማ ናናይ ዱንካኒኖ። ኡንቱንቱ እስራኤላቱዋ ድራዉ ጾሳ ዱንካነ ግዶን ኦያ ኦሱዋ አዎተ አኪኖ። ሀራ አሳይ ጾሳ ዱንካንያኮ ሺቆፐ፥ ሀይቆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay S'oossaa Dunkkaaniyaappe sintsa away doliyaa baggana Muse, Aarooninne Aa attuma naanay dunkkaaniino. Unttunttu Israa'eelatuwaa diraw S'oossaa Dunkkaane giddon ootsiyaa oosuwaa aawotetsaa akkiino. Hara Asay S'oossaa Dunkkaaniyaakko shiik'ooppe, hayk'k'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaytoteththa Dunkaanezappe arshey mokkiza baggara dunkaani uttanayti Muse, Aaroonenne iza nayta; Gaytoteththa Dunkaane giddon Isra7eele asaa gishshas oosettiza ay ooso gidikkoka he oosoza woga polisiza alaafey istta gidetto; haray oonikka gede Gaytoteththa Dunkaane keeththazakko shiiqikko hayqon qaxxayetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋይቶቴ ዱንካኔዛፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዱንካኒ ኡታናይቲ ሙሴ፥ ኣሮኔኔ ኢዛ ናይታ፤ ጋይቶቴ ዱንካኔ ጊዶን ኢስራኤሌ ኣሳ ጊሻስ ኦሴቲዛ ኣይ ኦሶ ጊዲኮካ ሄ ኦሶዛ ዎጋ ፖሊሲዛ ኣላፌይ ኢስታ ጊዴቶ፤ ሃራይ ኦኒካ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔ ኬዛኮ ሺቂኮ ሃይቆን ቃጻዬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጌሻ ዱንካንያ ስንን ዶሎሀ ባጋራ ሙሰይ፥ አሮንነ እያ አደ ናይት ዱንካንዶሶና። ጌሻ ዱንካንያ ግዶን እስራኤላ አሳ ግሾ ኦሰትያ ኦሶ ኡባ ኤንቲ አዋተን አይሶሶና። ሀራ አስ ጌሻ ዱንካንያኮ ሺቅኮ ሀይቆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Geeshsha Dunkaaniya sinthan doloha baggara Musey, Aaroninne iya adde nayti dunkaanidosona. Geeshsha Dunkaaniya giddon Isra7eela asaa gisho oosetiya ooso ubbaa enti aawatethan aysoosona. Hara asi Geeshsha Dunkaaniyako shiiqiko hayqo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴ፣ አሮንና ልጆቹ ከማደሪያው ድንኳን በምሥራቅ በኩል በፀሓይ መውጫ ከመገናኛው ድንኳን ፊት ለፊት ይሰፍራሉ፤ እነርሱም እስራኤላውያንን ወክለው ማደሪያ ድንኳኑን ለመጠበቅ ኀላፊዎች ይሆናሉ፤ ወደ ማደሪያው ድንኳን የሚቀርብ ማንኛውም ሌላ ሰው ግን ይገደል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመገናኛው ድንኳን በስተምሥራቅ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል የሚሰፍሩት ሙሴ አሮንና የአሮን ልጆች ነበሩ፤ በመቅደሱ ውስጥ ስለ እስራኤል ሕዝብ ለሚፈጸም ማንኛውም ዐይነት የአገልግሎት ሥነ ሥርዓት ኀላፊዎች እነርሱ ነበሩ፤ ማንም ሌላ ሰው ወደ መቅደሱ ቢቀርብ በሞት ይቀጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴን፥ ኣሮን ምስ ደቁን፥ ኣብ ቅድሚ እቲ መራኸቢ ድንኳን፥ ብወገን ምብራቑ ይስፈሩ። ንሳቶም ክንዲ ደቂ እስራኤል ንመቕደስ ዝሕልዉ እዮም። ካልእ ሰብ ናብኡ እንተ ቐረበ ግና ይቀተል።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣብ መንጽር ማሕደር ብምብራቑ፡ ኣብ ቅድሚ ድንኳን ምርኻብ፡ ብሸነኽ ምውጻእ ጸሓይ ዚሰፍሩ፡ ሙሴን ኣሮንን ደቁን እዮም። ንሳቶም ነቲ ሓለዋ ደቂ እስራኤል ኣብ መቕደስ ዚሕሎ ይሕልው ነበሩ። ጓና ናብኡ እንተ ቐረበ ኸኣ ይሙት።