Numbers 3:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴን ኣሮንን ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ካብ ዝቖጸርዎም ሌዋውያን፡ ከከም ወለዶኦም፡ ኵሎም ደቂ ተባዕትዮ ካብ ወዲ ሓደ ወርሒ ንላዕሊ፡ ዕስራን ክልተን ሽሕ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔር ትእዛዝ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ ከሌዋውያን ወንዶች ሁሉ ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ በየወገናቸው የተቈጠሩት ሁሉ ሃያ ሁለት ሺህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔር ትእዛዝ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ ከሌዋውያን ወንዶች ሁሉ ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ በየወገናቸው የተቈጠሩት ሁሉ ሀያ ሁለት ሺህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጌታ ትእዛዝ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ ከሌዋውያን ወንዶች ሁሉ ዕድሜው አንድ ወር የሞላውና ከዚያም በላይ ያለው በየወገናቸው የተቈጠሩት ሁሉ ሀያ ሁለት ሺህ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ አዛዝና፥ ሙሴነ አሮን ፓይዴዳ አቱማ ሌዋቱ፥ የለቶደፐ እት አግናነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ አቱማዋንቱ ኡባና 22,000.
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday azazina, Musenne Aarooni paydeedda attuma Leewatuu, yelettoodeppe itti aginanne hewaappe bollana de'iyaa attumawanttu ubbaanna 22,000.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY istta azazida mala Museynne Aarooney yelettiin issi agina gidida naappe doommidi asay ba keeththan keeththan mazgabida Lewe qommotappe attuma nayti kumeth 22,000 gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስታ ኣዛዚዳ ማላ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ዬሌቲን ኢሲ ኣጊና ጊዲዳ ናፔ ዶሚዲ ኣሳይ ባ ኬን ኬን ማዝጋቢዳ ሌዌ ቆሞታፔ ኣቱማ ናይቲ ኩሜ 22,000 ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ ሙሰነ አሮና ኪትዳይሳ መላ እስ አጌናነ እያፐ ቦላ ግድዳ ሌወታ አደ ናይታ ታይቦይ 22,000.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, Musenne Aarona Kiittidaysa mela issi ageenanne iyape bolla gidida Leeweta adde nayta tayboy 22,000.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንድ ወርና ከዚያ በላይ ሆኗቸው፣ ሙሴና አሮን በእግዚአብሔር ትእዛዝ በየጐሣቸው የቈጠሯቸው የሌዋውያን ወንዶች ልጆች ጠቅላላ ብዛት ሃያ ሁለት ሺሕ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ባዘዛቸው መሠረት ሙሴና አሮን ዕድሜው አንድ ወር ከሆነው ሕፃን አንሥተው በየቤተሰባቸው የመዘገቡአቸው ሌዋውያን ወንዶች በሙሉ ኻያ ሁለት ሺህ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ሌዋውያን፥ ከምቲ ሙሴን ኣሮንን ብትእዛዝ እግዚኣብሄር በብዓሌቶም ዝቘፀርዎም፥ ዕድመኣቶም ካብ ወርሒ ንላዕሊ ዘለዉ ዅሎም ተባዕትዮ ዕስራን ክልተን ሽሕ ኾኑ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም እተቖጽሩ ኩሎም ሌዋውያን፡ ሙሴን ኣሮንን ብትእዛዝ እግዚኣብሄር በብዓሌቶም ዝቖጸርዎም፡ ካብ ወዲ ወርሒ ንላዕሊ ዘለው ኹሎም ተባዕትዮ ዕስራን ክልተን ሽሕ ኮኑ።
Recommended Reading