Numbers 3:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ ከምቲ የሆዋ ዝኣዘዞ ንዅሎም በዅሪ ደቂ እስራኤል ቈጸሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው የእስራኤልን ልጆች በኵር ሁሉ ቈጠረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው የእስራኤልን ልጆች በኵር ሁሉ ቈጠረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም ጌታ እንዳዘዘው የእስራኤልን ልጆች በኩር ሁሉ ቈጠረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ መና ጎዳይ አ አዛዜዳዋዳን፥ እስራኤላቱዋን ባይራ የለቴዳ ኡባ ፓይዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse Med'inaa Goday Aa azazeeddawaadan, Israa'eelatuwaan bayira yeletteedda ubbaa paydeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Museykka bana GODAY azazida mala Isra7eele asaa garsan bayra gidi yelettidayta ubbaa qoodides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይካ ባና ጎዳይ ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳን ባይራ ጊዲ ዬሌቲዳይታ ኡባ ቆዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ እስራኤለን ባይራ የለትዳ ኡባ ታይብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Muse kiitidaysada Isra7eelen bayra yeletida ubbaa taybis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሙሴ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት የእስራኤላውያንን በኵር ሁሉ ቈጠረ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው ከእስራኤላውያን መካከል በኲር ሆኖ የተወለደውን ሁሉ ቈጠረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ንዅሎም በዅሪ ደቂ እስራኤል ቈፀሮም።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ንኹሉ በኹሪ ኣብ ደቂ እስራኤል ቆጸረ።