Numbers 30:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰብኣያ በታ ዝሰምዐላ መዓልቲ እንተ ከልከላ ግና፤ ሽዑ ነቲ ቃል ዝኣተወትሉን ብከናፍራ ዝተዛረበቶን ንነፍሳ ዝኣሰረቶን መብጽዓኣ ዘይእረም ክገብራ ኣለዎ፤ እግዚኣብሄር ድማ ይቕረ ክብለላ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ባልዋ ግን በሰማበት ቀን ቢከለክላት፥ ስእለቷና ራስዋን ያሰረችበት መሐላ አይጸኑም፤ ባልዋ ከልክሎአታልና፤ እግዚአብሔርም ይቅር ይላታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባልዋ ግን በሰማበት ቀን ቢከለክላት፥ በእርስዋ ላይ ያለውን ስእለትዋን ራስዋንም በመሐላ ያሰረችበትን የአፍዋን ነገር ከንቱ ያደርገዋል፤ እግዚአብሔርም ይቅር ይላታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ባልዋ ግን በሰማበት ቀን ቢከለክላት፥ በእርሷ ላይ ያለውን ስእለትዋን ከአንደበትዋም በችኮላ ተናግራ ራስዋን በመሐላ ያሰረችበትን ነገር ከንቱ ያደርገዋል፤ ጌታም ይቅር ይላታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን እ አስናይ ሄዋ ስሲደ ጳልቆፐ፥ አ ገፔዳ ገፋይ ዎይ እትባ አጋናዉ ኤለካ ጫቄዳ ጫቁ ፖለተናን አቴ። ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ እዝዉ አቶ ጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin I asinay hewaa sisiide p'alk'k'ooppe, Aa geppeedda gefay woy ittibaa agganaw ellekka c'aak'k'eedda c'aak'uu polettennaan attee. Hewaa diraw, Med'inaa Goday iziw atto gaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi azinay he yo7oza siyidi izo diggizaa gidikko iza adinettida adinay woykko iza caaqqa geppida qaalay izis gome gidenna; gaasoykka izi azinay izo diggida gishshas GODAY izo maarana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኣዚናይ ሄ ዮኦዛ ሲዪዲ ኢዞ ዲጊዛ ጊዲኮ ኢዛ ኣዲኔቲዳ ኣዲናይ ዎይኮ ኢዛ ጫቃ ጌፒዳ ቃላይ ኢዚስ ጎሜ ጊዴና፤ ጋሶይካ ኢዚ ኣዚናይ ኢዞ ዲጊዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዞ ማራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን እ አዝናይ ሄሳ ስእድ እዮ ድግኮ እያ ጫቅዳ ጫቆይ ዎይኮ ቃንገትዳ ቃንገይ እዮ ጎመና። ሄሳ ጎዳይ እዉ አቶ ጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin I azinay hessa si7idi iyo diggiko iya caaqida caaqoy woyko qangetida qangethay iyo gomenna. Hessa Goday iw atto gaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሆኖም ባሏ ይህንኑ ሰምቶ ከከለከላት ግን ለመፈጸም የተሳለችውንም ሆነ አምልጧት ተናግራ ራሷን ግዴታ ውስጥ ያስገባችበትን ነገር ስለሚያስቀር እግዚአብሔር (ያህዌ) ከዚህ ነጻ ያደርጋታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ባልዋ ስለ ጉዳዩ ሰምቶ ከከለከላት ግን የመፈጸም ግዴታ የለባትም፤ ስእለትዋን ለመፈጸም ያልቻለችው ባልዋ ስለ ከለከላት በመሆኑ እግዚአብሔር ይቅርታ ያደርግላታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብኣያ በታ ዝሰምዐላ መዓልቲ እንተ ኸልከላ ግና፥ ነቲ መብፅዓኣን ነቲ ብታህዋኽ ካብ ኣፋ ዝመለቘ ቓል መብፅዓን የትርፎ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ኽሓድገላ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ሰብኣያ ኸአ ሰሚዑ፡ በታ ዝሰምዓላ መዓልቲ ስቕ እንተ በለ፡ እቲ መብጽዓአ ይቑም፡ እቲ ነፍሳ ዝአሰረትሉ መእሰሪአ ድማ ይቑም።