Numbers 31:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴ፡ ንዅለን ኣንስቲ ብህይወት ዲኻ ኣምጺእካየን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም አላቸው፥ “ሴቶችን ሁሉ ለምን አዳናችኋቸው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም አላቸው። በውኑ ሴቶችን ሁሉ አዳናችኋቸውን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም አላቸው፦ “በውኑ ሴቶችን ሁሉ በሕይወት እንዲኖሩ ፈቀዳችሁላቸውን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ማጫ አሳ ኡባ ህንተ አያዉ አሼድቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse unttuntta hawaadan yaageedda; «Mac'c'a asaa ubbaa hintte ayaw ashsheeditee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izikka isttas, «Hayssa maccas ubbaa aazas wodhontta shemppora paxa aggidetii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚካ ኢስታስ፥ «ሃይሳ ማጫስ ኡባ ኣዛስ ዎንታ ሼምፖራ ፓጻ ኣጊዴቲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ ኤንታኮ፥ “ማጫሳ ኡባ አይስ ዎቤከቲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey entako, “Maccasa ubbaa ayis wodhibeeketii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም እንዲህ አላቸው፤ “ሴቶችን ሁሉ እንዴት በሕይወት ትተዉአቸዋላችሁ?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህም ሲል ጠየቃቸው፦ “ሴቶችን በሙሉ በሕይወት ያስቀራችሁት ለምንድን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ ድማ በሎም፦ “ስለ ምንታይ ንዅለን ኣንስቲ ብህይወት ሓደግኩምወን?
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ በሎም፡ ንኹለን ኣንስቲዶ ብህይወት ሓዲግኩምወን፡