Numbers 31:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ክዳውንትኹም ተሓጸቡ፣ ንጹሃት ድማ ክትኮኑ ኢኹም፣ ብድሕሪኡ ድማ ናብ ሰፈር ክትኣትዉ ኣለኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ቀን ልብ​ሳ​ች​ሁን እጠቡ፤ ንጹ​ሓ​ንም ትሆ​ና​ላ​ችሁ፤ ከዚ​ያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ትቀ​ር​ባ​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰባተኛውም ቀን ልብሳችሁን እጠቡ፥ ንጹሕም ትሆናላችሁ፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ትቀርባላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰባተኛውም ቀን ልብሳችሁን ታጥባላችሁ፥ ንጹሕም ትሆናላችሁ፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ትገባላችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላፑን ጋላስ ህንተ ማዩዋ ሜጭተ፤ ህንተካ ጌይተ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዱንካኔዳሳ ገልተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laappuntsa gallassi hintte mayuwaa meec'c'ite; hinttekka geeyite. Hewaappe guyyiyaan, dunkkaaneeddasaa gelite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte intte may7o laappunththa gallas meeccite; hessafe guye intte geesh gidiza gishshas simmidi kase intte dunkaani dizaso gelanaas dandayeeta» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ኢንቴ ማይኦ ላፑን ጋላስ ሜጪቴ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴ ጌሽ ጊዲዛ ጊሻስ ሲሚዲ ካሴ ኢንቴ ዱንካኒ ዲዛሶ ጌላናስ ዳንዳዬታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ላፑን ጋላሳን ህንተ ማኡዋ ሜጭተ፤ ህንተና ጌሽተ። ሄሳፈ ጉየ፥ ጉታ ገልተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Laapuntha gallasan hinte ma7uwa meeccite; hintena geeshshite. Hessafe guye, gutaa gelite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰባተኛው ቀን ልብሳችሁን ዕጠቡ፤ ትነጻላችሁም፤ ከዚያም ወደ ሰፈር መግባት ትችላላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰባተኛው ቀን ልብሳችሁን ታጥባላችሁ፤ ከዚያም በኋላ የነጻችሁ ስለምትሆኑ ወደ ሰፈር መግባት ይፈቀድላችኋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ኸዓ ኽዳውንትኹም ሕፀቡ፤ ክትነፅሁ ድማ ኢኹም፤ ሽዑ ኸዓ ናብ ሰፈር ክትኣትዉ ትኽእሉ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣብታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ኸአ ክዳውንትኹም ሕጸቡ፡ ትነጽሁ ኸአ። ድሕርቲ ናብ ሰፈር ትአትው።