Numbers 31:46 — Compare Translations
10 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዓሰርተው ሽዱሽተ ሽሕ ህዝቢ ድማ፤)
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
tammanne usuppun shii adde erontta geela7ota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታማኔ ኡሱፑን ሺ ኣዴ ኤሮንታ ጌላኦታ።
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዐሥራ ስድስት ሺሕ ሰው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዐሥራ ስድስት ሺህ ከወንድ ጋር ያልተገናኙ ሴቶች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዓሰርተ ሽዱሽተ ሽሕ ድማ ኣጓላት ኮና።
Amharic Tigrinya 2011
ነፍሲ ሰብ ድማ ዓሰርተው ሹዱሽተ ሽሕ ኮነ።