Numbers 31:48 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓለቓ ኣሽሓት ሰራዊት፡ ሓለቓ ኣሽሓትን ሓለቓ ኣማኢትን ድማ ናብ ሙሴ ቀረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሠራዊት አእላፋት ላይ የተሾሙት አለቆች፥ ሻለቆችና የመቶ አለቆች ወደ ሙሴ ቀረቡ፤ ሙሴንም እንዲህ አሉት፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሠራዊት አእላፋት ላይ የተሾሙት አለቆች፥ ሻለቆችና የመቶ አለቆች፥ ወደ ሙሴ ቀረቡ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በብዙ ሺህ በሚቆሩት ሠራዊት ላይ የተሾሙት የጦር አዛዦች፥ ሻለቆችና የመቶ አለቆች፥ ወደ ሙሴ ቀረቡ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ኦላ ጋዳዋቱ፥ ሻላቃቱነ ጼቱዋ ካፓቱ ሙሴኮ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, olaa gadaawatuu, shaalak'atuunne s'eetuwaa kaappatuu Musekko yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye ola asaa azazizayti shaalaqatinne mato halaqati Museeko shiiqidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኦላ ኣሳ ኣዛዚዛይቲ ሻላቃቲኔ ማቶ ሃላቃቲ ሙሴኮ ሺቂዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ቶራ ሞጮናት፥ ሻላቃትነ ማቶ ሀላቃት ሙሰኮ ሺቅድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, tora moconati, shaalaqatinne mato halaqati Museko shiiqidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በኋላ በሰራዊቱ ክፍሎች ላይ የተሾሙት የሻለቆችና የመቶ አለቆች ወደ ሙሴ ቀርበው፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ የሠራዊቱ አዛዦች የነበሩት የሺህ አለቆችና የመቶ አለቆች ወደ ሙሴ ቀርበው እንዲህ አሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣብ ልዕሊ ሰራዊት ዝተሸሙ ኣሕሉቕ ሽሕን ኣሕሉቕ ሚእትን ድማ ናብ ሙሴ ቐረቡ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣብ ልዕሊ ኣሽሓት ሰራዊት እተሾሙ ሓላቑ ኣሽሓትን ሓላቑ ሚእትታትን ድማ ናብ ሙሴ ቐረቡ፡