Numbers 32:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ድማ ንሙሴ ተዛሪቦም፡ ባሮትካ ከምቲ ጐይታይ ዝኣዘዞ ኪገብሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆችም ሙሴን እንዲህ ብለው ተናገሩት፥ “እኛ አገልጋዮችህ ጌታችን እንዳዘዘ እናደርጋለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጋድና የሮቤልም ልጆች ሙሴን እንዲህ ብለው ተናገሩት። እኛ ባሪያዎችህ ጌታችን እንዳዘዘ እናደርጋለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጋድና የሮቤልም ልጆች ሙሴን እንዲህ አሉት፦ “እኛ ባርያዎችህ ጌታችን እንዳዘዘ እናደርጋለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጋዳ ዛራቱነ ሮቤላ ዛራቱ ሙሳ፥ “ኑን ነ ቆማቱ ኔን ኑ ጎዳይ አዛዜዳዋዳን ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gaada zaratuunne Roobeela zaratuu Musa, «Nuuni ne k'oomatuu neeni nu goday azazeeddawaadan ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaade zarkketinne Oroobeele zarkketi Muses, «Nuni ne oosanchchati neni nu goday nuna azazidayssa nu ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋዴ ዛርኬቲኔ ኦሮቤሌ ዛርኬቲ ሙሴስ፥ «ኑኒ ኔ ኦሳንቻቲ ኔኒ ኑ ጎዳይ ኑና ኣዛዚዳይሳ ኑ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጋደ ኮቻይነ ሮቤላ፥ ኮቻይ ሙሰኮ፥ “ኑኒ ነ አይለት ነ ኪትዳይሳዳ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gaade kochaynne Robeela, kochay Museko, “Nuuni ne aylleti ne kiitidaysada oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጋድና የሮቤል ሰዎች ሙሴን እንዲህ አሉት፤ “እኛ አገልጋዮችህ ጌታችን ያዘዘንን እንፈጽማለን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የጋድና የሮቤል ወገኖች እንዲህ አሉ፤ “እኛ አገልጋዮችህ፥ አንተ ጌታችን እንዳዘዝከው እናደርጋለን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ድማ ንሙሴ “ጐይታና! ኸምቲ ዝበልካና ኽንገብር ኢና።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ንሙሴ፡ ገላውኻ ኸምቲ ጐይታይ ዝአዘዞ ኺገብሩ እዮም።