Numbers 32:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ባሮትካ ግና ከምቲ ጐይታይ ዝበሎ፡ ንውግእ ዝዓጠቐ ዅሉ፡ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ኪዋግኡ ክሰግሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኛ አገልጋዮችህ ግን ሁላችን የጦር መሣሪያችንን ይዘን በእግዚአብሔር ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት እንሄዳለን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኛ ባሪያዎችህ ግን ሁላችን ጋሻ ጦራችንን ይዘን በእግዚአብሔር ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት እንሄዳለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳሩ ግን እኛ ለጦርነት የተዘጋጀነው ባርያዎችህ ሁሉ በጌታ ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት ለመዋጋት እንሻገራለን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኑን ነ ቆማቱ፥ ኦላዉ ዳንጬዳ ኦላንቻቱ ኡባይ፥ ኔን ኑ ጎዳይ ግያዋዳን፥ ኦለታናዉ መና ጎዳ ስንን ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕናና” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin nuuni ne k'oomatuu, olaw danc'c'eedda olanchchatuu ubbay, neeni nu goday giyaawaadan, olettanaw Med'inaa Godaa sintsan Yorddaanoosa Shaafaa pinnana» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin nuni ne oosanchchati ola olettanaas gixettidayti wurikka GODAA sinththan olettanaas nu goday neni nuna azaziza mala gede he pinth nu pinnana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኑኒ ኔ ኦሳንቻቲ ኦላ ኦሌታናስ ጊጼቲዳይቲ ዉሪካ ጎዳ ሲንን ኦሌታናስ ኑ ጎዳይ ኔኒ ኑና ኣዛዚዛ ማላ ጌዴ ሄ ፒን ኑ ፒናና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኑኒ ነ አይለት፥ ኦላንቾት ኡባይ፥ ኔኒ ኑ ጎዳይ ግዳይሳዳ ኦለታናዉ ጎዳ ስንን ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕናና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin nuuni ne aylleti, olanchoti ubbay, neeni nu goday gidaysada oletanaw Godaa sinthan Yordaanose shaafa pinnana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ባሮችህ ግን ልክ ጌታችን እንዳለው እያንዳንዱ ሰው ለጦርነት ዝግጁ ሆኖ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለመዋጋት እንሻገራለን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን እኛ አገልጋዮችህ ለጦርነት የታጠቅን ሁሉ በእግዚአብሔር መሪነት ለመዋጋት ልክ አንተ ጌታችን እንደምታዘን ወደ ማዶ እንሻገራለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሕና ሓሻኽርካ ግና ንውግእ ኣፅዋር ዝሓዝና ዅላትና ኸምቲ ጐይታና ዝበልካዮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክንዋጋእ ክንሳገር ኢና” ኢሎም መለሱሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ገላውኻ ግና ኩላቶም ንውግእ ኣጽዋአ ዝሐዙ፡ ከምቲ ጐይታይ ዝበሎ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪዋግኡ ይሳገሩ፡ ኢሎም ተዛረብዎ።