Numbers 32:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምሳኻትኩም ተዓጢቖም እንተ ዘይሰገሩ ግና፡ ኣብ ማእከልኩም ኣብ ምድሪ ከነኣን ርስቲ ይህልዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጦር መሣሪያቸውን ይዘው ከእናንተ ጋር በእግዚአብሔር ፊት ወደ ጦርነት ባይሻገሩ ግን ልጆቻቸውን፥ ሚስቶቻቸውን፥ ከብቶቻቸውንም በፊታችሁ ወደ ከነዓን ምድር ንዱአቸው፤ በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጋሻ ጦራቸውን ይዘው ከእናንተ ጋር ባይሻገሩ ግን በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለጦርነት ተዘጋጅተው ከእናንተ ጋር ባይሻገሩ ግን በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኡንቱንቱ ኦላ ሚሻ ዳንጪደ፥ ህንተናና ፕነናን እጾፐ፥ ኡንቱንቱ ካናነ ቢታ ህንተናና ላትኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin unttunttu olaa miishshaa danc'c'iide, hinttenana pinnennan is's'ooppe, unttunttu Kanaane biittaa hinttenana laattino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti inttenara Yordaanoose shaafa pinni biidi olettontta aggiko isttika inttenara issife Kanaaneppe gishetti ekketto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኢንቴናራ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒ ቢዲ ኦሌቶንታ ኣጊኮ ኢስቲካ ኢንቴናራ ኢሲፌ ካናኔፔ ጊሼቲ ኤኬቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኤንቲ ኦላ ሚሽያ ዳንጭድ፥ ህንተራ ፕንድ ኦላስ ቦና እፅኮ፥ ህንተዳ ኤንታዉ ካናነ ቢታን ላት እመቶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin enti ola miishiya dancidi, hintera pinnidi olas boonna ixiko, hinteda entaw Kanaane biittan laati imeto” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለጦርነት ተዘጋጅተው ከእናንተ ጋር ካልተሻገሩ ግን፣ ርስታቸውን አብረዋችሁ በከነዓን መካፈል አለባቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮርዳኖስን ተሻግረው ከእናንተ ጋር ወደ ጦርነት የማይሄዱ ከሆነ ግን ልክ እንደ እናንተው በከነዓን ምድር የራሳቸው ድርሻ የሆነ ርስት ይሰጣቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣፅዋር ሒዞም ምሳኻትኩም እንተ ዘይተሳገሩ ግና፥ ኣብ ምድሪ ከነዓን ምሳኻትኩም ይውረሱ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣጽዋር ሒዞም ምሳኻትኩም እንተ ዘይተሳገሩ፡ በሎም።