Numbers 32:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ማጊር ወዲ ምናሴ ድማ ናብ ጊልዓድ ከይዶም፡ ወሲዶም ነቶም ኣብኣ ዝነበሩ ኣሞራውያን ሰጐጉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የም​ና​ሴም ልጅ የማ​ኪር ልጅ ወደ ገለ​ዓድ ሄዶ ገለ​ዓ​ድን ያዘ፤ በእ​ር​ስ​ዋም የነ​በ​ሩ​ትን አሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያ​ንን አጠፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምናሴም ልጅ የማኪር ልጆች ወደ ገለዓድ ሄዱ፥ ወሰዱአትም፥ በእርስዋም የነበሩትን አሞራውያንን አሳደዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምናሴም ልጅ የማኪር ልጆች ወደ ገለዓድ ሄዱ፥ ያዝዋትም፥ በእርሷም የነበሩትን አሞራውያንን አሳደዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምናሰ ናኣ ማክራ ያራቱ ጋላኣደ ቢደ፥ ኦላይ ኦይቂደ፥ ያን ደእያ አሞረቱዋ የደርሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Minaase na'aa Maakira yaratuu Gala'aade biide, olay oyk'k'iide, yan de'iyaa Amooretuwaa yedersseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Minaase naa Maakire zereththati Gala7aade oli oykkidi kase heen diza Amoore asata yedeththi kessida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚናሴ ና ማኪሬ ዜሬቲ ጋላኣዴ ኦሊ ኦይኪዲ ካሴ ሄን ዲዛ ኣሞሬ ኣሳታ ዬዴ ኬሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምናሰ ናኣ ማክራ ኮቻት ጋላዳ ቢታ ኦል ኦይክድ ያን ደእያ አሞረታ ጎድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Minaase na7aa Makira kochati Galada biitta oli oykidi yan de7iya Amooreta goodidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምናሴ ልጅ የሆነው የማኪር ዘሮች ወደ ገለዓድ ሄደው ምድሪቱን በመያዝ፣ እዚያ የነበሩትን አሞራውያን አሳደዷቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የምናሴ ልጅ የማኪር ቤተሰብ የገለዓድን ምድር በመውረር ወረሰ፤ በዚያም ይኖሩ የነበሩትን አሞራውያንን አባረረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ማኪር ወዲ ምናሴ ድማ ኸይዶም ንገለዓድ ሓዝዋ፤ ነቶም ኣብኣ ዝነበሩ ኣሞራውያን ከዓ ሰጐጕዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ማኪር ወዲ ማናሴ ድማ ናብ ጊልኣድ ከይዶም ሐዝዋ፡ ነቶም ኣብኣ ዝነብሩ ኣሞራውያን ከአ ሰጎጉዎም።