Numbers 32:4 — Compare Translations
5 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ኣኼባ እስራኤል ዝሰዓራ ምድሪ እውን ከይተረፈ ንጥሪት እትኸውን ምድሪ እያ፣ ባሮትካ ድማ ጥሪት ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በእስራኤል ልጆች ፊት የሰጣት ምድር የከብት መሰማሪያ ሀገር ናት፤ ለእኛም ለአገልጋዮችህ ብዙ እንስሳት አሉን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ የእስራኤል ማኅበር እንዲወርሰው ያደረገው ምድር ሲሆን፥ ለእንስሶች የተመቸ ምድር ነው፤ ለእኛም ለባርያዎችህ እንስሶች አሉን።”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) በእስራኤል ሕዝብ ፊት እንዲሸነፍ ያደረገው ይህ ሁሉ ምድር ለከብት ምቹ ነው፤ እኛ አገልጋዮችህም ከብቶች አሉን።
Amharic Tigrinya 2011
እዛ ኣቭ ቅድሚ ኣኼባ እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ዝወቕዓ ምድሪ፡ ምድሪ ማል እያ፡ ገላውኻ ድማ ማል ኣለዋና፡ ኢሎም ተዛረብዎም።