Numbers 32:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ፡ ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ እንተ ረኺብና፡ እዛ ምድሪ እዚኣ ንባሮትካ ርስቲ ይውሃቦም፡ ንዮርዳኖስ ከኣ ኣይትስገርና፡ በልዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኛስ በአንተ ዘንድ ሞገስን አግኝተን እንደ ሆነ ይህን ምድር ለአገልጋዮችህ ርስት አድርገህ ስጠን፤ ዮርዳኖስን አታሻግረን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኛስ በአንተ ዘንድ ሞገስን አግኝተን እንደ ሆነ ይህን ምድር ለባሪያዎችህ ርስት አድርገህ ስጠን፤ ወደ ዮርዳኖስም ማዶ አታሻግረን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም በመቀጠል እንዲህ አሉ፦ “እኛስ በአንተ ዘንድ ሞገስን አግኝተን እንደሆነ ይህን ምድር ለባርያዎችህ ርስት አድርገህ ስጠን፤ ወደ ዮርዳኖስም ማዶ አታሻግረን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ህንተና ናሸቼዳዋ ግዶፐ፥ ሀ ቢታቱ ኑ ህንተ ቆማቶ ላታ ጋደ ግዲደ እመትኖ። ኑና ዮርዳኖሳ ሻፋ ሄፍን ፕንፕተ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni hinttena nashechcheeddawaa gidooppe, ha biittatuu nuu hintte k'oomatoo laata gade gidiide imettino. Nuuna Yorddaanoosa Shaafaa hefintsa pintsoppite» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte nuus lo7o qoppiko hayssa ha dereza nuus intte oosanchchatas daanaso histti immite attiin nuni Yordaanoose pinnana mala ooththofte» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ኑስ ሎኦ ቆፒኮ ሃይሳ ሃ ዴሬዛ ኑስ ኢንቴ ኦሳንቻታስ ዳናሶ ሂስቲ ኢሚቴ ኣቲን ኑኒ ዮርዳኖሴ ፒናና ማላ ኦፍቴ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑኒ ህንተ ስንን ሳባ ደምዳባ ግድኮ፥ ሄ ቢታ ኑስ ህንተ አይለታ ላታ ኦድ እምተ፤ ኑና ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ሄፍን ፕንፍተ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuuni hinte sinthan saba demmidaba gidiko, he biitta nuus hinte aylleta laata oothidi immite; nuna Yordaanose shaafape hefinthi pinthofite” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በፊትህ ሞገስ ያገኘን ከሆነ ይህ ምድር ለእኛ ለአገልጋዮችህ በርስትነት ይሰጠን፤ ዮርዳኖስንም እንድንሻገር አታድርገን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንግግራቸውንም በመቀጠል፦ “በፊታችሁ ሞገስን አግኝተን ከሆነ ይህን ምድር ለእኛ ለአገልጋዮቻችሁ በርስትነት እንዲሰጠን አድርጉ እንጂ ዮርዳኖስን እንድንሻገር አታድርጉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ደኣ ረኺብናስ፥ እዘን ዓዲታት እዚኣተን፥ ንኣና ንሓሻኽርካ ርስቲ ጌርካ ሃበና፤ ንዮርዳኖስውን ኣይተሳግረና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቅድሚ ዓይንኻ ሞጎስ እንተ ደአ ረኺብናስ፡ እዛ ምድሪ እዚኣ ንገላውኻ ርስቲ ትወሀብ፡ ንዮርዳኖስ ኣይተሳግረና፡ ከአ በሉ።