Numbers 34:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሓደ መስፍን ውሰድ እሞ፡ ነታ ሃገር ከከም ርስቲ ይመቕላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድሪቱንም ርስት አድርገው የሚያካፍሏቸው ከየነገዱ አንድ አንድ አለቃ ይወስዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድሪቱንም ርስት አድርገው ይከፍሉ ዘንድ ከየነገዱ አንድ አንድ አለቃ ትወስዳላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምድሪቱንም ርስት አድርገው ለመከፋፈል ከየነገዱ አንድ አንድ አለቃ ትወስዳላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ቢታ ሻካናዉ ማዳና ማላ፥ ዛረ ኡባፐ እት እት ካፑዋ ሱንተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay biittaa shaakkanaw maaddana mala, zare ubbaappe itti itti kaappuwaa suntsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti biittaa gishiza wode istta maaddanaas zarkkefe zarkkefe korapinne ekka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ቢታ ጊሺዛ ዎዴ ኢስታ ማዳናስ ዛርኬፌ ዛርኬፌ ኮራፒኔ ኤካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ቢታ ሻካናዉ ማዳና መላ እስ እስ ኮቻፈ እስ እስ ሀላቃ ዶርተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi biitta shaakanaw maadana mela issi issi kochaafe issi issi halaqa doorite.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምድሪቱን በማከፋፈሉ እንዲረዱም ከየነገዱ አንዳንድ መሪ ውሰዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምድሪቱን ለማከፋፈል ይረዱ ዘንድ ከየነገዱ አንድ አንድ መሪ ውሰድ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንምምቓል እታ ምድሪ ዝሕግዝዎም ድማ ኸካብ ነገድ ሓደ ሹም ውሰድ።
Amharic Tigrinya 2011
ንምምቃል እታ ምድሪ ንርስቲ ድማ ከካብ ነገድ ሓደ ሹም ውሰዱ።