Numbers 35:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ወሰን ርባ ዮርዳኖስ ሰለስተ ከተማታት ሃቡ፣ ኣብ ምድሪ ከነኣን ድማ ሰለስተ ከተማታት ሃቡ፣ እዚኣተን ድማ ሓራ ከተማታት ኪዀና እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞችን ትለያላችሁ፤ በከነዓንም ምድር ሦስት ከተሞችን ትለያላችሁ፤ የመማፀኛ ከተሞችም ይሆናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፥ በከነዓንም ምድር ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፤ የመማፀኛ ከተሞች ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፥ በከነዓንም ምድር ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፤ የመማፀኛ ከተሞች ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ሀፍን ባጋና ሄዙ ካታማነ ካናነ ጋድያን ሄዙ ካታማቱዋ ህንተ ባቃት አታናዉ እምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yorddaanoosa Shaafaappe hafintsa baggana heezzu katamaanne Kanaane gadiyaan heezzu katamatuwaa hintte bak'ati attanaw immite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He katamatappe heedzdzati Yordaanoose shaafaappe he pinththan arshey mokkiza baggara hankko heedzdzati qasse Kanaane biittan gidetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ካታማታፔ ሄቲ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ሃንኮ ሄቲ ቃሴ ካናኔ ቢታን ጊዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ካታማት ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ዶሎሀ ባጋን ግዶ፤ ቃስ አትዳ ሄት ካናነ ቢታን ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Heedzu katamati Yordaanose shaafape doloha baggan gido; qassi attida heedzati Kanaane biittan gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ከዮርዳኖስ ወዲህ ሦስቱን እንዲሁም በከነዓን ሦስቱን የመማጸኛ ከተሞች አድርጋችሁ ስጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእነርሱም ሦስቱ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምሥራቅ፥ ሦስቱ ደግሞ በከነዓን ምድር ይሁኑ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እተን መዕቘቢ ኸተማታት፥ ሰለስተ ኣብ ምብራቕ ዮርዳኖስ፥ ሰለስተ ኸዓ ኣብ ምድሪ ከነዓን ይኹናልኩም።
Amharic Tigrinya 2011
ሰለስተ ኸተማ ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ሀቡ፡ ሰለስተ ኸተማ ኸአ ኣብ ምድሪ ከነኣን ሀቡ፡ ሰለስተ ኸተማ ኸአ ኣብ ምድሪ ከንኣን ሀቡ፡ ከተማታት መዕቆቡ ይኹና።