Numbers 35:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ነገራት እዚ ንወለዶታትኩም ኣብ ኵሉ መንበሪኹም ስርዓት ፍርዲ ኪዀነልኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እነዚህም ነገሮች ለልጅ ልጃችሁ በማደሪያችሁ ሁሉ ሥርዐትና ፍርድ ይሁኑላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚህም ነገሮች ለልጅ ልጃችሁ በማደሪያችሁ ሁሉ ሥርዓትና ፍርድ ይሁኑላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እነዚህም ነገሮች ለልጅ ልጃችሁ በማደሪያችሁ ሁሉ ሥርዓትና ፍርድ ይሁኑላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ህንተዉነ ብሮ የለታና የለታዉ፥ ህንተ ደኢያሳ ኡባን ሀዌ ህገ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Hinttewunne biro yelettana yeletaw, hintte de'iyaasaa ubbaan hawe higge gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Hayssi ha wogazi intte diza dere ubbaan inttessinne intte zereththatas eqqi diza woga gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ሃይሲ ሃ ዎጋዚ ኢንቴ ዲዛ ዴሬ ኡባን ኢንቴሲኔ ኢንቴ ዜሬታስ ኤቂ ዲዛ ዎጋ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሀ ዎጋይነ ህገይ ህንተ ደእያ ቢታን ህንተዉነ ህንተ ዘረስ ኤቅድ ደእያ ዎጋ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ha wogaynne higgey hinte de7iya biittan hintewunne hinte zerethaas eqidi de7iya woga gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘እንግዲህ በየትኛውም በምትኖሩበት ስፍራ፣ በሚመጡት ትውልዶች ሁሉ የምትፈጽሟቸው ሕጋዊ ግዴታዎቻችሁ እነዚህ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህ ሕግና ሥርዓት በምትኖሩበት አገር ሁሉ ለእናንተና ለዘሮቻችሁ መመሪያ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይ ኣብ ኵሉ እትነብርዎ ሃገር፥ ንውሉድ ወለዶኹም ሕጊ ፍርዲ ይኹነልኩም።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ኣብ ኩሉ እትነብርዎ ንውሉድ ወለዶኹም ሕጊ ፍርሲ ይኹነልኩም።