Numbers 35:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እተን ዚነብሩለን ከተማታት ከኣ ኪህልወን እዩ። መጓሰኦም ድማ ንከብቶምን ንብረቶምን ንኹለን ጥሪቶምን ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከተሞቹም ለእነርሱ መኖሪያ ይሆናሉ፤ መሰማርያቸውም ለከብቶቻቸውና ለእንስሶቻቸው ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም በከተሞቹ ውስጥ ይቀመጣሉ፤ መሰምርያቸውም ለከብቶቻቸው ለእንስሶቻቸውም ለእነርሱም ላለው ሁሉ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲቀመጡባቸውም ከተሞቹ ለእነርሱ ይሆናሉ፤ መሰማሪያቸውም ለከብቶቻቸው ለእንስሶቻቸውም እነርሱም ላሏቸው ነገሮች ሁሉ ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ካታማቱዋን ኡንቱንቱ ደእኖ፤ ሄን ጋደቱ ኡንቱንቱ ሚዛሳ፥ ኡንቱንቱ ዶርሳሳነ ኡንቱንቱ ሀራ መህያ ኡባሳ ግድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He katamatuwaan unttunttu de'ino; hentsaa gadetuu unttunttu miizzaassa, unttunttu dorssaassanne unttunttu hara mehiyaa ubbaassa gidino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He katamatikka Lewe zarkketas duussaso gidana gides; mehe heemmizasohoti istta mehey pe7izaso gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ካታማቲካ ሌዌ ዛርኬታስ ዱሳሶ ጊዳና ጊዴስ፤ ሜሄ ሄሚዛሶሆቲ ኢስታ ሜሄይ ፔኢዛሶ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ካታማት ኤንታዉ ዱሳ በሲ ግዶ፤ ሄን ቢታት ኤንታ ሚዛስ፥ ኤንታ ዶርሳስነ ኤንታ ሀራ መሄታስ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He katamati entaw duussa bessi gido; hentha biittati enta miizas, enta dorsaasinne enta hara mehetas gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከተሞቹ ለእነርሱ መኖርያ፣ የግጦሽ መሬቱ ለከብቶቻቸው፣ ለበግና ለፍየል መንጎቻቸውና ለሌሎቹም እንስሶቻቸው ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነዚህም ከተሞች የሌዋውያን ይዞታ ሆነው እነርሱ ይኖሩባቸዋል፤ የግጦሽ መሬቱም ለከብቶቻቸውና ለሌሎች እንስሶቻቸው ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እተን ከተማታት ንመቐመጢ ይኹናኦም። እቲ ኣብ ከባቢአን ዘሎ ምድሪ ድማ ንኸፍቶምን ንጥሪቶምን ንዅሉ እንስሳኦምን ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011
ከተማታት ንመቐመጢ ይኹናኦም፡ እታ ኣብ ከባቢኤን ዘላ ምድሪ ድማ ንማሎምን ንጥሪቶምን ንኹሉ እንስስኦምን ትኹን።