Numbers 35:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሰብ ዝቐተለ፡ እቲ ቀታሊ ብኣፍ መሰኻኽር ኪቕተል ኣለዎ። ሓደ ምስክር ግና ንሓደ ሰብ ኪመውት ኢሉ ኣይምስክርን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነፍሰ ገዳይ ሁሉ በምስክሮች ቃል ይገደላል፤ በአንድ ምስክር ግን ማናቸውንም ሰው መግደል አይገባም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነፍሰ ገዳይ ሁሉ በምስክሮች አፍ ይገደላል፤ በአንድ ምስክር ግን ማናቸውንም ሰው መግደል አይገባም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነፍሰ ገዳይ ሁሉ ምስክሮች በሰሚጡት ቃል ይገደላል፤ በአንድ ምስክር ግን ማናቸውንም ሰው መግደል አይገባም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘አሳ ዎዳ ኦንነ ሸምፑዋ እ ዎዳዋዳን ማርካቱ ማርካትና ሀይቆ፤ ሽን እት አሳ ጻላላይ ማርካትና፥ አይ አሳይነ ሀይቆፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Asa wod'eedda ooninne shemppuwaa I wod'eeddawaadan markkatuu markkattina hayk'k'o; shin itti asaa s'alalay markkattina, ay asaynne hayk'k'oppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Shempo wodhida ay asikka hayqo pirda pirdettanaas dandayzay iza bolla nam7u markkay woykko izappe bollara markkattiko attiin issi markkan xalla hayqo qixaate ekkenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ሼምፖ ዎዳ ኣይ ኣሲካ ሃይቆ ፒርዳ ፒርዴታናስ ዳንዳይዛይ ኢዛ ቦላ ናምኡ ማርካይ ዎይኮ ኢዛፔ ቦላራ ማርካቲኮ ኣቲን ኢሲ ማርካን ጻላ ሃይቆ ቂጻቴ ኤኬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“አሰ ዎዳ ኦንካ እ ሸምፖ ዎዳይሳ ናምኡ ዎይኮ ሄ ማርክ ማርካትኮ ሀይቆ፥ ሽን እስ አሳ ማርካተን ኦንካ ሀይቃናዉ በሰና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ase wodhida oonika I shempo wodhidaysa nam7u woyko heedzu marki markatiko hayqo, shin issi asa markatethan oonika hayqanaw bessenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ሰው የገደለ ማንኛውም ሰው በሞት የሚቀጣው ምስክሮች ሲመሰክሩበት ብቻ ነው፤ ይሁን እንጂ ማንም ሰው በአንድ ምስክር ብቻ በሞት አይቀጣም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በግድያ ወንጀል የተከሰሰ ማንኛውም ሰው የሞት ፍርድ ሊበየንበት የሚችለው ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ሰዎች የመሰከሩበት እንደ ሆነ ነው፤ የአንድ ሰው ምስክርነት ግን ለግድያ ወንጀል የተከሰሰውን ሰው ሊያስጠይቀው አይችልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ ዝቐተለ ዅሉ ብኣፍ መሰኻኽር ይቀተል። ሓደ ብዝመስከሮ ግና ንሞት ኣየፍርዶን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነፍሲ ዝቐተለ ዘበለ እቲ ብኣፍ ምስክር ይቀተል፡ ምስክር ሓደ ግና ንሞት ነፍሲ ምስክር ኣይኹን።