Numbers 35:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ናብታ ናጻ ከተማኡ ሃዲሙ ኣብታ ሃገር ኪነብር ተመሊሱ ኽሳዕ እቲ ኻህን ዚመውት ዕግበት ክትወስዱሉ ኣይትኽእሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታላቁ ካህን እስኪሞት ወደ ምድሩ ትመልሱት ዘንድ ወደ መማፀኛው ከተማ ከሸሸው ዋጋ አትቀበሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዋነኛው ካህን ሳይሞት ወደ ምድሩ ይመለስ ዘንድ ወደ መማፀኛው ከተማ ከሸሸው የነፍስ ዋጋ አትቀበሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታላቁ ካህን ሳይሞት ወደ ምድሩ እንዲመለስ ወደ መማፀኛው ከተማ ከሸሸው ሰው የነፍስ ዋጋ አትቀበሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አትያ ካታማ ባቃቴዳ ኦፐነ ቄሰ ኡባቱ ካፑ ሀይቃናፐ ካሰ፥ እ ጉየ ስሚደ፥ ባረ ጋድያን ደአናዳን ኦናዉ አጫ አኮፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Attiyaa katamaa bak'ateedda ooppenne k'eese ubbatuu kaappuu hayk'k'anaappe kase, I guyye simmiide, bare gadiyaan de'anaadan ootsanaw ac'aa akkoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izan baqati attiza katama baqatida oonappeka qeeseta halaqay hayqqanaappe kase izi guye simmidi ba biittan de7ana mala giidi suuththa qanxxo ekkofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛን ባቃቲ ኣቲዛ ካታማ ባቃቲዳ ኦናፔካ ቄሴታ ሃላቃይ ሃይቃናፔ ካሴ ኢዚ ጉዬ ሲሚዲ ባ ቢታን ዴኣና ማላ ጊዲ ሱ ቃንጾ ኤኮፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባቃትድ አትያ ካታማ በትዳ ኦደፈካ ካህነ ሀላቃይ ሀይቃናፐ ስን ባ ሶ ስማና መላ አጫ እያፐ ኤኮፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Baqatidi attiya katama betida oodefeka kahine halaqay hayqanaape sinthe ba soo simmana mela aca iyape ekofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ወደ መማጸኛ ከተማ ሸሽቶ ስለ ገባ ስለ ማንኛውም ሰው የደም ዋጋ በመቀበል ሊቀ ካህናቱ ከመሞቱ በፊት ወደ አገሩ ተመልሶ ሄዶ እዚያ እንዲኖር አታድርጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ ሰው ወደ መማጸኛ ከተማ ሸሽቶ ቢያመልጥ ሊቀ ካህናቱ ከመሞቱ በፊት ወደ ቤቱ መመለስ ይችል ዘንድ ገንዘብ እንዲከፍል አትፍቀዱለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለ እቲ ናብታ መዕቘቢት ከተማ ዝሃደመ፥ ሊቀ ካህናት እንተይሞተ ምእንቲ ናብ ዓዱ ኽምለስ ኢልኩም፥ ጋር ነፍሲ ኣይትቀበሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለ እቲ ናብ ከተማ መዕቖቢቱ ዝሀደመ ሊቀ ኻህናት ከሞተ ምእንቲ ናብ ዓዱ ኽምለስ ኢልኩም ጋር ኣይትቀበሉ።