Numbers 36:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዓመት ኢዮቤል ደቂ እስራኤል ምስ በጽሐት፡ ርስቶም ኣብ ልዕሊ እቲ እተቐበልዎ ነገድ ርስቲ ይውሰኽ። ከምኡ ድማ ርስቶም ካብ ርስቲ ነገድ ኣቦታትና ክምንጠል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በሆነ ጊዜ ርስታቸው ሴቶቹ ወደ አገቡበት ወደ ሌላ ነገድ ርስት ይጨመራል፤ እነሆ፥ ርስታቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይጐድላል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በመጣ ጊዜ ርስታቸው ለሚሆኑበት ነገድ ርስት ይጨመራል፤ እንደዚህም ርስታቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይጐድላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በመጣ ጊዜ ርስታቸው እነርሱ ወደ አሉበት ነገድ ርስት ይጨመራል፤ ርስታቸውም ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይወሰዳል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ እስራኤላቶ እሻታማን ላይ ባላይ ጋክያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ላታይ ኡንቱንቱ ገልያ አሳ ዛርያዉ ጉጀቴ፤ ኡንቱንቱ ላታይ ኑ አዎቱዋ ዛርያ ላታፐ ፓጫና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Israa'eelatoo Ishatamantso Laytsaa Baalay gakkiyaa wode, unttunttu laatay unttunttu geliyaa asaa zariyaw gujettee; unttunttu laatay nu aawotuwaa zariyaa laataappe pac'c'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wozzo layththay gakkiza wode istta gishazi istti gelida zarkkes gujettees; hessa gishshas istta xinxxoy nu zarkketa xinxxo pacinchchees» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎዞ ላይይ ጋኪዛ ዎዴ ኢስታ ጊሻዚ ኢስቲ ጌሊዳ ዛርኬስ ጉጄቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ጺንጾይ ኑ ዛርኬታ ጺንጾ ፓጪንቼስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳስ እሻታማን ላይ ቦንችያ ባለይ ጋክያ ዎደ ኤንታ ላታይ ኤንታ ኤክዳ አሳ ኮቻስ ጉዠቴስ፤ ሄሳ ግድኮ ኤንታ ላታይ ኑ አዋታ ኮቻ ላታፐ ኤከታና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asaas Ishatamantho Laytha bonchiya ba7aaley gakiya wode enta laatay enta ekida asaa kochaas guzhetees; hessa gidiko enta laatay nu aawata kochaa laatape eketana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእስራኤላውያን ዓመተ ኢዮቤልዩ በሚመጣበት ጊዜ የእነርሱ ድርሻ ወደ ባሎቻቸው ነገድ ይጨመራል፤ ይህ ከሆነም ድርሻቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ላይ ይወሰዳል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንብረት በሚመለስበት ዓመት የተሸጠ ንብረት ሁሉ ለባለቤቱ በሚመለስበት ጊዜ የጸሎፍሐድ ሴቶች ልጆች ርስት አግብተው ወደ ሄዱበት ነገድ ለዘለቄታው ተጨማሪ ሆኖ ይተላለፋል፤ ይህም በእኛ ነገድ ይዞታ ላይ ጒድለትን ያስከትላል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደቂ እስራኤል ዓመት ኢዮቤልዩ ምስ ኮነሎም፥ እቲ ርስተን ናብ ርስቲ እቲ ዝኣተዋኦ ነገድ ክውሰኽ እዩ። ሽዑ እቲ ርስተን ካብ ርስቲ ኣቦታትና ኽንከ እዩ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንደቂ እስራኤል ዓመት እልልታ ምስ ኮነሎም፡ እቲ ርስተን ናብ ርስቲ እቲ ዝአተዋኦ ነገድ ይወሰኽ፡ ሽዑ እቲ ርስተን ካብ ስርቲ ኣቦታትና ይንከ።