Numbers 4:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ፡ ክሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት፡ ኵሎም ዕዮ ድንኳን ምርኻብ ኪገብሩ ናብ ኣገልግሎት ዚኣትዉ ቍጸሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምስክሩን ድንኳን ሥራ ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የሚገቡትን ሁሉ ከሃያ አምስት ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ቍጠራቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የመገናኛውን ድንኳን ሥራ ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የሚገቡትን ሁሉ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ቍጠራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ሥራን ለመሥራት ወደ አገልግሎት የሚገቡትን ሁሉ ዕድሜአቸው ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ ኀምሳ ዓመት ድረስ ያሉትን ቁጠራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
የለቶደፐ ላይይ ሀታሙዋፐ ቢደ እሻታሙዋ ጋኬዳ አቱማ አሳ ኡባ፥ ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ኦናዉ ይያዋንታ ፓይዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
yelettoodeppe laytsay hattamuwaappe biide ishatamuwaa gakkeedda attuma asaa ubbaa, S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon ootsanaw yiyaawantta payda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaytoteththa Dunkaane giddon ooththanaas dandayzayta isttas layththay 30 layththafe biidi 50 layth gakkanaas diza attumasata ubbaa qooda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋይቶቴ ዱንካኔ ጊዶን ኦናስ ዳንዳይዛይታ ኢስታስ ላይይ 30 ላይፌ ቢዲ 50 ላይ ጋካናስ ዲዛ ኣቱማሳታ ኡባ ቆዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ላይ 30-50 ጋክዳ አደ ኡባ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ኦናዉ ዳንዳኤይሳታ ታይባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Laythi 30-50 gakida adde ubbaa Geeshsha Dunkaaniya giddon oothanaw danda7eyisata tayba.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲሁም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ለማገልገል የሚመጡትን ከሠላሳ እስከ አምሳ ዓመት የሆናቸውን ወንዶች ሁሉ ቍጠር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ለማገልገል ብቃት ያላቸውን፥ ዕድሜአቸው ከሠላሳ እስከ ኀምሳ ዓመት የሆናቸውን ወንዶች ሁሉ ቊጠር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ክሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት ዘለዉ፥ ኣብ ስራሕ እቲ መራኸቢ ድንኳን ከገልግሉ ንዝኣትዉ ዅሎም ቍፀሮም።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ ኽሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት ዘለው ኣብ ዕዮ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ንዚኣትው ኹሎም ቁጽሮም።